የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በዚህ በጀት ዓመት መጨረሻ ይጠናቀቃል፡፡የውሃ ፕሮጀክቱ በ4.2 ቢሊዮን ብር የመንግስት በጀት እየተሰራ ያለ ሲሆን ከ860ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ፡፡ፕሮጀክቱ በቀን 86ሺኅ ሜትር ኪዩብ ውሃ መስጠት የሚችል ነው፡፡የውሃ ፕሮጀክቱ 16 ጥልቅ ጉድጓዶች፣ እያንዳንዳቸው ከ2000 እስከ 5000 ሜትር ኪዩብ ውሃ መያዝ አቅም ያላቸው 10 የውሃ ማጠራቀሚያ ጋን ግንባታን፣የ12 ኪሎ ሜትር ዋና የውሃ መሰመር ፣72 ኪሎ ሜትር የውሃ ማሰባሰቢያ መስመር ፣99 ኪሎ ሜትር የስርጭት መስመር ዝርጋታ ፣ሁለት ግዙፍ የግፊት መስጫ ጣቢያዎች እና 38 ኪሎ ሜትር የመዳረሻ መንገድን ያካትታል፡፡ከዚህም በተጨማሪ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራዎች እና በጉድጓዶቹ አከባቢ የሚሰሩ የሲቪል ስራዎች የፕሮጀክቱ አካል ናቸው፡፡ የቻይናው ሲጂሲ ኦሲ (CGCOC) እና በሀገር በቀሉ አሰር ኮንስትራክሽን እየተሰራ ያለው ይህ ፕሮጀክት በጥሩ የግንባታ አፈጻጸም ላይ ይገኛል፡፡
Recent Posts
- በሰዎች አስተሳሰብ ላይ መስራት ለሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ ድርሻ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፡፡
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪጅ አቶ ጥራቱ በየነ የባለስልጣኑን አረንጓዴ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡
- ባለስልጣኑ በመጪው የክረምት ወቅት ከ20 ሺህ በላይ ችግኞችን ለመትከል አዘጋጅቷል፡፡
- ባለሥጣኑ ባለፉት 9 ወራት ከ28 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ ፍሳሽ ቆሻሻ አጣርቶ አስወግዷል።
- ባለስልጣኑ ባለፉት 9 ወራት 140.3 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ አምርቶ አሰራጭቷል፡፡
Archives
- May 2023
- April 2023
- February 2023
- January 2023
- September 2022
- July 2022
- June 2022
- May 2022
- April 2022
- March 2022
- January 2022
- December 2021
- November 2021
- April 2021
- February 2021
- December 2020
- November 2020
- October 2020
- September 2020
- June 2020
- April 2020
- March 2020
- December 2019
- November 2019
- October 2019
- September 2019
- August 2019
- July 2019
- June 2019
- May 2019
- April 2019
- March 2019
- February 2019
- January 2019
- December 2018
- August 2018
- May 2018
- March 2018
- February 2018
- January 2018
- December 2017
- November 2017
- October 2017
- August 2017
- May 2016
Recent Comments