የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ብክነቱን በመስመር ሂደት የሚባክን (physical loss) እና ከውሃ ቆጣሪ ጋር የተያያዘ ብክነት (commercial loss) በመለየት የቁጥጥር ስራ ሲያከናውን ቆይቷል፡፡የሚባክነውን ውሃ ማዳን የተቻለውም በመሣሪያ በመታገዝ ተከታታይነት ያለው የውሃ ብክነት ምርመራ እና ቁጥጥር (Active leak detection) ስራ በ305 ኪሎ ሜትር መለስተኛ የውሃ መስመር ላይ በመስራት 1,812 ቦታዎች ላይ የተገኘ ስብራት በመጠገን እና 11.68 ኪ.ሜ ያረጀ መለስተኛ የውሃ መስመሮችን እንዲሁም ከ20 ዓመት በላይ ያገለገሉ ከ6,080 ቆጣሪዎችን በመቀየር ነው፡፡ ባጠቃላይ በ10 ወራት 625,272 ሜ.ኩብ ውሃ ማዳን የተቻለ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 292,455 ሜትር ኪዩብ ከውሃ ቆጣሪ ጋር የተያያዘ ብክነት (commercial loss) መሆኑን በባለሥልጣኑ ገቢ የማይሰበሰብበት ውሃ ክትትል፣ ቁጥጥር እና አስተዳደር ንኡስ የስራ ሂደት ተወካይ አቶ ሃብታሙ ታደሰ አብራርተዋል፡፡ አቶ ሃብታሙ የውሃ ብክነት ለመቆጣጠር በሚደረገው ጥረት ተጠቃሚው ማበረሰብ የሚሰጠው ጥቆማ ትልቅ ድርሻ እንዳለው ጠቁመው ይቨው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀዋል፡፡
የቅርብ ጊዜ ፖስቶች
- በሰዎች አስተሳሰብ ላይ መስራት ለሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ ድርሻ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፡፡
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪጅ አቶ ጥራቱ በየነ የባለስልጣኑን አረንጓዴ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡
- ባለስልጣኑ በመጪው የክረምት ወቅት ከ20 ሺህ በላይ ችግኞችን ለመትከል አዘጋጅቷል፡፡
- ባለሥጣኑ ባለፉት 9 ወራት ከ28 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ ፍሳሽ ቆሻሻ አጣርቶ አስወግዷል።
- ባለስልጣኑ ባለፉት 9 ወራት 140.3 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ አምርቶ አሰራጭቷል፡፡
ቤተ መዛግብት
- ግንቦት 2023
- ሚያዝያ 2023
- የካቲት 2023
- ጥር 2023
- መስከረም 2022
- ሐምሌ 2022
- ሰኔ 2022
- ግንቦት 2022
- ሚያዝያ 2022
- መጋቢት 2022
- ጥር 2022
- ታህሳስ 2021
- ህዳር 2021
- ሚያዝያ 2021
- የካቲት 2021
- ታህሳስ 2020
- ህዳር 2020
- ጥቅምት 2020
- መስከረም 2020
- ሰኔ 2020
- ሚያዝያ 2020
- መጋቢት 2020
- ታህሳስ 2019
- ህዳር 2019
- ጥቅምት 2019
- መስከረም 2019
- ነሐሴ 2019
- ሐምሌ 2019
- ሰኔ 2019
- ግንቦት 2019
- ሚያዝያ 2019
- መጋቢት 2019
- የካቲት 2019
- ጥር 2019
- ታህሳስ 2018
- ነሐሴ 2018
- ግንቦት 2018
- መጋቢት 2018
- የካቲት 2018
- ጥር 2018
- ታህሳስ 2017
- ህዳር 2017
- ጥቅምት 2017
- ነሐሴ 2017
- ግንቦት 2016
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች