የለሚ ኩራ ቅርንጫፍ ጽህፍት ቤት ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ስሙ ጭላ ፈታ አካባቢ 500 አርሶ አደሮችን የንፁህ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚ አድርጓል።1.6 k.m ርዝመት ያለው መስመር ተዘርግቶ ከአካባቢው ነዋሪው በተዋጣ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ፕሮጀክቱ ተገንብቶ ለአገልግሎት በቅቷል።በፕሮጀክት ርክክቡ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቦሌ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ተስፋዬ ሰይፉ እንደገለጹት አከባቢው በከተማ አስተዳደር ክልል ውስጥ ቢሆንም ከመሰረተ ልማት አቅርቦት የተገለለ እንደነበረ አስታውሰው በውና ፍሳሽ ባለስልጣን ለተሰራው ስራ ያላቸውን አድናቆት ገልጸዋል፡፡ በሌሎች መሰረተ ልማት አቅራቢዎችም ይህ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አሳስበዋል፡፡በባለስልጣኑ የለሚ ኩራ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ሙልጌታ አስፋው በበኩላቸው በከተማ ውስጥ የሚገኙ አርሶአደሮችን በቦኖ ውሃ እና በመስመር የንጹኅ ውሃ ተጠቃሚ የማድረግ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል፡፡በቦሌ ክፍለ ከተማ የወረዳ 11 ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አማን አምዳ ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን የመልክም አስተዳደር ችግሮች ለመቅረፍ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ እንደሆ ገልጸው ባለስልጣኑ ቅድሚያውን ወስዶ ላደረገላቸው ቀና ትብብር ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ሌሎች የተጀመሩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች እንዲጠናቀቁ ህብረተሰቡ ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
የቅርብ ጊዜ ፖስቶች
- በሰዎች አስተሳሰብ ላይ መስራት ለሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ ድርሻ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፡፡
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪጅ አቶ ጥራቱ በየነ የባለስልጣኑን አረንጓዴ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡
- ባለስልጣኑ በመጪው የክረምት ወቅት ከ20 ሺህ በላይ ችግኞችን ለመትከል አዘጋጅቷል፡፡
- ባለሥጣኑ ባለፉት 9 ወራት ከ28 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ ፍሳሽ ቆሻሻ አጣርቶ አስወግዷል።
- ባለስልጣኑ ባለፉት 9 ወራት 140.3 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ አምርቶ አሰራጭቷል፡፡
ቤተ መዛግብት
- ግንቦት 2023
- ሚያዝያ 2023
- የካቲት 2023
- ጥር 2023
- መስከረም 2022
- ሐምሌ 2022
- ሰኔ 2022
- ግንቦት 2022
- ሚያዝያ 2022
- መጋቢት 2022
- ጥር 2022
- ታህሳስ 2021
- ህዳር 2021
- ሚያዝያ 2021
- የካቲት 2021
- ታህሳስ 2020
- ህዳር 2020
- ጥቅምት 2020
- መስከረም 2020
- ሰኔ 2020
- ሚያዝያ 2020
- መጋቢት 2020
- ታህሳስ 2019
- ህዳር 2019
- ጥቅምት 2019
- መስከረም 2019
- ነሐሴ 2019
- ሐምሌ 2019
- ሰኔ 2019
- ግንቦት 2019
- ሚያዝያ 2019
- መጋቢት 2019
- የካቲት 2019
- ጥር 2019
- ታህሳስ 2018
- ነሐሴ 2018
- ግንቦት 2018
- መጋቢት 2018
- የካቲት 2018
- ጥር 2018
- ታህሳስ 2017
- ህዳር 2017
- ጥቅምት 2017
- ነሐሴ 2017
- ግንቦት 2016
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች