የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በዚህ በጀት ዓመት መጨረሻ ይጠናቀቃል፡፡የውሃ ፕሮጀክቱ በ4.2 ቢሊዮን ብር የመንግስት በጀት እየተሰራ ያለ ሲሆን ከ860ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ፡፡ፕሮጀክቱ በቀን 86ሺኅ ሜትር ኪዩብ ውሃ መስጠት የሚችል ነው፡፡የውሃ ፕሮጀክቱ 16 ጥልቅ ጉድጓዶች፣ እያንዳንዳቸው ከ2000 እስከ 5000 ሜትር ኪዩብ ውሃ መያዝ አቅም ያላቸው 10 የውሃ ማጠራቀሚያ ጋን ግንባታን፣የ12 ኪሎ ሜትር ዋና የውሃ መሰመር ፣72 ኪሎ ሜትር የውሃ ማሰባሰቢያ መስመር ፣99 ኪሎ ሜትር የስርጭት መስመር ዝርጋታ ፣ሁለት ግዙፍ የግፊት መስጫ ጣቢያዎች እና 38 ኪሎ ሜትር የመዳረሻ መንገድን ያካትታል፡፡ከዚህም በተጨማሪ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራዎች እና በጉድጓዶቹ አከባቢ የሚሰሩ የሲቪል ስራዎች የፕሮጀክቱ አካል ናቸው፡፡ የቻይናው ሲጂሲ ኦሲ (CGCOC) እና በሀገር በቀሉ አሰር ኮንስትራክሽን እየተሰራ ያለው ይህ ፕሮጀክት በጥሩ የግንባታ አፈጻጸም ላይ ይገኛል፡፡
የቅርብ ጊዜ ፖስቶች
- በሰዎች አስተሳሰብ ላይ መስራት ለሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ ድርሻ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፡፡
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪጅ አቶ ጥራቱ በየነ የባለስልጣኑን አረንጓዴ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡
- ባለስልጣኑ በመጪው የክረምት ወቅት ከ20 ሺህ በላይ ችግኞችን ለመትከል አዘጋጅቷል፡፡
- ባለሥጣኑ ባለፉት 9 ወራት ከ28 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ ፍሳሽ ቆሻሻ አጣርቶ አስወግዷል።
- ባለስልጣኑ ባለፉት 9 ወራት 140.3 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ አምርቶ አሰራጭቷል፡፡
ቤተ መዛግብት
- ግንቦት 2023
- ሚያዝያ 2023
- የካቲት 2023
- ጥር 2023
- መስከረም 2022
- ሐምሌ 2022
- ሰኔ 2022
- ግንቦት 2022
- ሚያዝያ 2022
- መጋቢት 2022
- ጥር 2022
- ታህሳስ 2021
- ህዳር 2021
- ሚያዝያ 2021
- የካቲት 2021
- ታህሳስ 2020
- ህዳር 2020
- ጥቅምት 2020
- መስከረም 2020
- ሰኔ 2020
- ሚያዝያ 2020
- መጋቢት 2020
- ታህሳስ 2019
- ህዳር 2019
- ጥቅምት 2019
- መስከረም 2019
- ነሐሴ 2019
- ሐምሌ 2019
- ሰኔ 2019
- ግንቦት 2019
- ሚያዝያ 2019
- መጋቢት 2019
- የካቲት 2019
- ጥር 2019
- ታህሳስ 2018
- ነሐሴ 2018
- ግንቦት 2018
- መጋቢት 2018
- የካቲት 2018
- ጥር 2018
- ታህሳስ 2017
- ህዳር 2017
- ጥቅምት 2017
- ነሐሴ 2017
- ግንቦት 2016
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች