10ኛው የሠንደቅ ዓላማ ቀን በፓናል ውይይት እና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

10ኛው የሠንደቅ ዓላማ ቀን በፓናል ውይይት እና በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

ራዕይ ሠንቀናል! ለላቀ ድል ተነስተናል” በሚል መሪ ቃል በመላ ሀገሪቱ ታስቦ የሚውለውን የሠንደቅ ዓላማ ቀንን በማስመልከት የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በዓሉን በፓናል ውይይት አከበረ፡፡ በዕለቱ የኢትዮጵያ የህዝብ መዝሙርም በመዘመር የሰንደቅ ዓላማ መስቀል ስነ ስርዓት ተካሂዷል፡፡ በእለቱ በቀረበው ሰነድ ላይ የአንድነት፣ የሉዓላዊነት እና የህብረ ብሔራዊ እኩልነት መገለጫ የሆነው የኢትዮጵያ ሠንደቅ ዓላማ ከትውልድ...

ከፍተኛ የውሃ መጠን ተጠቃሚ የሆኑ የባለስልጣኑ ደንበኞች የራሳቸው የውሀ ጉድጓድ እንዲጠቀሙ የሚያደርግ የህግ ማዕቀፍ በመዘጋጀት ላይ መሆኑ ተገለጸ

ባለስልጣን መ/ቤቱ ለአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የሚያቀርበውን ንጹህ  ውሃ ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ለማሰራጨት እንዲቻል ለከፍተኛ ውሃ ተጠቃሚዎች የሚያቀርበውን የውሃ መጠን በመቀነስ ወደ ህዝቡ የሚያሰራጨውን የውሃ መጠን እንዲጨምር ለማድረግ ከፍተኛ ውሃ ተጠቃሚ ደንበኞች የራሳቸውን አማራጭ የውሃ መገኛ እንዲያጎለብቱ እና እንዲጠቀሙ ለማድረግ የሚያስችል  መመሪያ በመዘጋጀት ላይ መሆኑን የስርጭት እና  ሲስተም ቁጥጥር የስራ...

ባለፉት 10 ዓመታት የከተማዋን የንፁህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ለማሳደግ በርካታ የልማት ሥራዎች ተከናውነዋል

ባለስልጣኑ ከባለፉት 10 ዓመታት ጀምሮ የከተማዋን የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማሳደግ እና የህብረተሰቡን ፍላጎት በአግባቡ ለማሟላት ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች ያከናወነ ሲሆን፣ ነባር እና አዳዲስ የከርሠ ምድርና የገፀ ምድር የውሃ መገኛ ምንጮችን በማስፋፋት ሰፊ ሥራ ሰርቷል፡፡ ከከተማ አስተዳደሩ፣ ከመንግስት፣ ከአለም ባንክ እና ከቻይና ኤግዚም ባንክ እንዲሁም ከተለያዩ የውጭ አካላት በተገኘ ብድር የተገነቡት ፕሮጀክቶች...