ውሃ በተሽከርካሪ ለምትሸጡ ድርጅቶች እና ግለሰቦች በሙሉ

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 10/1987 አንቀፅ 8 መሠረት በባለስልጣኑ የስልጣን እና የአገልግሎት ክልል ውስጥ ካልተፈቀደለት በስተቀር ማንም ሰው ውሃ ማምረት፣ ማከፋፈል፣ ለራሱም ሆነ ለሌላ አካል ማቅረብ እና ባለስልጣኑ የሚያቀርበውን ውሃ መሸጥ እንደማይችል ተደንግጓል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በዚሁ አዋጅ አንቀፅ 25 ንዕስ አንቀፅ 1 ለማንኛውም አገልግሎት የውሃ ጉድጓድ...