ለዓለም የውሃ ቀን የተዘጋጀ ፕሬስ ሪሊዝ

የዓለም የውሃ ቀን በዓለም ለ27ኛ ጊዜ ‘Leaving no one behind’ በሃገራችን ደግሞ ለ26ኛ ጊዜ “ንፁህ የመጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን አገልግሎት ለሁሉም ተደራሽ ማድረግ ”  በሚል መሪ ቃል ይከበራል፡፡ በዓሉ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ በፈረንጆቹ 2030 ሁሉንም ህብረተሰብ የውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ የተያዘውን አጀንዳ ታሳቢ በማድረግ ይከበራል፡፡  የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣንም በውሃ አቅርቦት ፣...