ይህን ያውቁ ኑሯል?

በብዙ ውጣ ወረድ እና ውስብስብ ሂደት ተመርቶ ወደ እያንዳንዳችን ቤት፣ተቋማት እና ድርጅቶች የሚሰራጨው የመዲናዋ የውሃ ጥራት የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) መስፈርትን በማሟላት ነው፡፡ የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ምንም እንኳን የዓለም ጤና ድርጅት የሚያዘው  ከአዲስ አበባ ህዝብ ቁጥር አንጻር በቀን 18 ናሙናዎች እንዲወሰድ ቢሆንም በየእለቱ ከማጠራቀሚያ ፣መግፊያ ጣቢያዎች እና ግለሰቦች ቤት ሰላሳ(30) ናሙና...