በአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባሰልጣን እየተሰጠ የሚገኘው የመሪነት ስልጠና(FLL) እራሳችንን መቀየር እንድንችል ረድቶናል አሉ የስልጠናው ተካፋይ ሰራተኞች ፡፡

ባለስልጣኑ እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ቀልጣፋ ለማድረግ እና የሰራተኛውን የባለቤትነት ስሜት ለማሳደግ የሚያስችል በዓይነቱ ለየት ያለ የመሪነት ስልጠና ከመስከረም 19/2012 ዓ.ም ጀምሮ እየሰጠ ይገኛል ፡፡ (Field Level Leadership ) ስልጠና የአስተሳሰብ ለውጥ እንደዲያመጡ እንደረዳቸው የተናገሩት ሰልጣኞቹ፤ ከዚህ ቀደም ይህ በሀላፊ እንጂ አይፈታም ያሉት በርካታ ችግር በራሳቸው መፈታት የሚችል መሆኑን...