by | ጥቅም 27, 2020 | ዜና
ውይይቱም በውሃ ፣ ፍሳሽ እና ደንበኞች አገልግሎት ዘርፍ ስራዎች ላይ ያተኮረ ነው፡፡ ፎረሙን በንግግር የከፈቱት የባስልጣኑ ዋና ስራአስኪያጅ ኢ/ር ዘሪሁን አባተ ከህዝብ ክንፍ የተውጣጡ የፎረም አባላት በባለስልጣኑ የስራ እንቅስቃሴ ጠንካራ እና ደካማ ጎኖችን በመንቀስ ብሎም የመፍትሄ አካል በመሆን ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ በቀጣይም በውሃ እና ፍሳሽ ዘርፍ ህብረተሰቡን የሚያረካ አገልግሎት ለመስጠት...
by | ጥቅም 27, 2020 | ዜና
ቅርንጫፍ ድጋፍን ያደረገው ከሰራተኞቹ ጋር በየአመቱ የሚያካደውን አመታዊ ክብረበዓል በመተው በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ወረዳ ሰባት የእለት ገቢ ለሌላቸው 70 ሰዎች ነው ፡፡ ድጋፉም 350 ሊትር ዘይት፣ 350 ኪ.ግ መኮሮኒ እና 140 ኪ.ግ ፓስታ ነው፡፡ በማዕድ ማጋራት መረሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የወረዳው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አየለ ግርማ ባረጉት ንግግር ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር...
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች