ባለስልጣኑ ከ741.9 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ሠበሰበ።

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2014 በጀት ዓመት ባለፉት 5 ወራት 776 ሚሊየን 350 ሺህ 677 ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ 741 ሚሊየን 987 ሺህ ብር በላይ በመሰብሰብ የዕቅዱን 96 በመቶ ማሳካት ችሏል፡፡ገቢው የተሰበሰበው በውሃ አገልግሎት ዘርፍ ከሚሠጡ የውሃ ሽያጭ፣ የቆጣሪ ግብር፣ ከውሃ መስመር ቅጥያ ሲሆን በፍሳሽ አገልግሎት ዘርፍ ከፍሳሽ ማንሳት አገልግሎት፣ ከአዲስ ደንበኞች የፍሳሽ መስመር ቅጥያ፣...