10ኛው የህብረት ስምምነት ሰነድ የፊርማ ሥነ ስርዓት ተደረገ::

10ኛው የህብረት ስምምነት ሰነድ የፊርማ ሥነ ስርዓት ተደረገ::

ህብረት ስምምነቱ የተፈረመው በውሃና ፍሳሽ በባለስልጣን ማኔጅመንት እና በመሠረታዊ የሠራተኞች ማህበር መካከል ነው፡፡ ህብረት ስምምነቱ ከዚህ በፊት ለ14 ዓመታት በተግባር ላይ የቆየውን 9ኛውን ስምምነት በመተካት በቀጣይ ጥቅም ላይ የሚውል ሲሆን ሠራተኞች በሚያበረክቱት አስተዋፅኦ ልክ ተጠቃሚ በማድረግ ባለስልጣኑን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ዘሪሁን አባተ ረዘም...

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የፉሪ ሀና የጋራ መኖሪያ ቤት ፕሮጀክት ዋና የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ በራስ ሀይል እያከናወነ ነው ።

የባለስልጣኑ የፍሳሽ ዘርፍ ም/ ዋና ስራ-አስኪያጅ ኢ/ር አለማየሁ መንግስቱ የፍሳሽ መስመር ዝርጋታን ለማፋጠን በ4 ቡድን የተደራጀ የራስ ሀይል በማስገባት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል...
የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ሰራተኞች እና አመራሮች  ለመከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መረሀ ግብሩን አጠናረው ቀጥሏል ፡፡

የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ሰራተኞች እና አመራሮች ለመከላከያ ሰራዊት የደም ልገሳ መረሀ ግብሩን አጠናረው ቀጥሏል ፡፡

ዛሬም በባለስልጣኑ ዋናው መስሪያ ቤት “ደማችን ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ” በሚል መሪ ቃል ደም ለግሰዋል፡፡ በመረሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የባለስልጣኑ መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ሊቀመንበር አቶ ወርቁ አንዱዓለም የደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ዓላማ የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ ሀገር አፍራሾችን አይቀጡ ቅጣት እየቀጣ ለሚገኘው ጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ሰራተኛው የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ ነው ብለዋል።...