በባለሥልጣኑ በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ከ38 ሺኅ በላይ አባወራዎችን የፍሳሽ በመስመር አገልግሎት ተጠቃሚ አድርጓል፡፡

በባለሥልጣኑ በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ከ38 ሺኅ በላይ አባወራዎችን የፍሳሽ በመስመር አገልግሎት ተጠቃሚ አድርጓል፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የከተማዋን የፍሳሽ አወጋገድ ስርዓት ለማዘመን በከተማው ባስገነባቸው ከ40 በላይ የተማከሉ እና ያልተማከሉ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያዎች ነዋሪውን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡በዚሁ መሰረት በስድስት ወራት ውስጥ የፍሳሽ መሰረተ ልማት በተዘረጋባቸው አካባቢዎች ለ31,755 አባወራ የፍሳሽ መስመር ቅጥያ ለማከናወን ታቅዶ ለ38,114 አባወራዎች መስመር በማገናኘት...