የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አመራርና እና አባላት የባለስልጣኑን ስራዎች ጎበኙ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አመራርና እና አባላት የባለስልጣኑን ስራዎች ጎበኙ።

ቋሚ ኮሚቴው የለገዳዲ ክፍል ሁለት ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ፕሮጀክት ፣ የቦሌ አራብሳ ፣ የኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤት ፣ የቦሌ ቡልቡላ እና ሪፌንቴ አካባቢ እየታሰሩ ያሉ የውሃ እና ፍሳሽ መሰረተ ልማት ምልከታ አድርገዋል።የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢው የተከበሩ ወ/ሮ ልእልቲ ግደይ ባለስልጣኑ በተለይ የህዝብ ቅሬታ የሚነሳባቸውን ቦታዎች በመለየት አፋጣኝ መፍትሄ ማበጀት እንደሚገባ ገልጸዋል።በተለይ መሰረተ ልማት ያልተሟላላቸው የጋራ...