የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የእግር ኳስ ቡድን ከኤርፖርት ጉምሩክ የእግር ኳስ ክለብ ጋር አቻ ወጥቷል።

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የእግር ኳስ ቡድን ከኤርፖርት ጉምሩክ የእግር ኳስ ክለብ ጋር አቻ ወጥቷል።

በየካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ሜዳ ዛሬ የተጫወቱት ሁለቱ ክለቦች አቻ ወጥተዋል።የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ባዘጋጀው በዚህ ወድድር የባለሥልጣኑ የእግር ኳስ ክለብ እስካሁን በአምስት ጨዋታ አራቱን በማሸነፍ እና የዛሬውን አቻ በመውጣት 13 ነጥቦችን መሰብሰብ...