የአዲስአበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የስፖርት ለሁሉም የእግር ኳስ  እና የመረብ ኳስ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ።

የአዲስአበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የስፖርት ለሁሉም የእግር ኳስ እና የመረብ ኳስ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ።

በአዲስአበባ የስፖርት ለሁሉም ኮሚቴ ለ12ኛ ጊዜ በከተማ ደረጃ ከጥር 22/2014 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ስፖርቶች ውድድር ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወሳል።በዚህም ውድድር ባለሥልጣን መ/ቤቱ በተሳተፈባቸው የመረብ ኳስ እና የእግር ኳስ ውድድሮች አሸናፊ በመሆን ዋንጫ አንስቷል።በዛሬው የመዝጊያ ውድድር የመጨረሻ ጨዋታውን ያደረገው የእግር ኳስ ቡድን የሸገር ብዙኃን ትራንስፖርትን 3ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ነው ዋንጫውን ማንሳት...
የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በዚህ በጀት ዓመት መጨረሻ ይጠናቀቃል፡፡

የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በዚህ በጀት ዓመት መጨረሻ ይጠናቀቃል፡፡

የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በዚህ በጀት ዓመት መጨረሻ ይጠናቀቃል፡፡የውሃ ፕሮጀክቱ በ4.2 ቢሊዮን ብር የመንግስት በጀት እየተሰራ ያለ ሲሆን ከ860ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ፡፡ፕሮጀክቱ በቀን 86ሺኅ ሜትር ኪዩብ ውሃ መስጠት የሚችል ነው፡፡የውሃ ፕሮጀክቱ 16 ጥልቅ ጉድጓዶች፣ እያንዳንዳቸው ከ2000 እስከ 5000 ሜትር ኪዩብ ውሃ መያዝ አቅም ያላቸው 10 የውሃ...