ባለስልጣኑ ከ182 ኪ.ሜ በላይ የከፍተኛ እና መለስተኛ ውሃ መስመር ዝርጋታ አከናውናለሁ ብሏል፡

አዲስ አበባ ውሃና ፍሰሽ ባለስልጣን የውሃ ምርትና ስርጭት ተግባራትን ለማቀላጠፍ እና የውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት በከተማዋ የተለያዩ ቦታዎች ላይ ከ12.53 ኪ.ሜ በላይ የከፍተኛ መስመር ዝርጋታ ለማከናወንና በተጓዳኝ 0.25 ኪ.ሜ የመስመር ማዘዋወር ስራዎችን ለመስራት በእቅድ ይዞ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ በተጨማሪው ከእነዚህ ከፍተኛ መስመር ዝርጋታዎች ጎን ለጎን የውሃ አገልግሎትን ይበልጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ...

ባለስልጣኑ ከ182 ኪ.ሜ በላይ የከፍተኛ እና መለስተኛ ውሃ መስመር ዝርጋታ አከናውናለሁ ብሏል፡

አዲስ አበባ ውሃና ፍሰሽ ባለስልጣን የውሃ ምርትና ስርጭት ተግባራትን ለማቀላጠፍ እና የውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት በከተማዋ የተለያዩ ቦታዎች ላይ ከ12.53 ኪ.ሜ በላይ የከፍተኛ መስመር ዝርጋታ ለማከናወንና በተጓዳኝ 0.25 ኪ.ሜ የመስመር ማዘዋወር ስራዎችን ለመስራት በእቅድ ይዞ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ በተጨማሪው ከእነዚህ ከፍተኛ መስመር ዝርጋታዎች ጎን ለጎን የውሃ አገልግሎትን ይበልጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ...