ባለስልጣኑ ባለፉት 6 ወራት 94.2 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ወሃ አምርቶ አስራጭቷል፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ዛሬ የ6 ወራት የመደበኛ  እና የፕሮጀክት ስራዎች አፈፃፀም በፕሮሰስ ካውንስል ገምግሟል ። በግምገማው ወቅት ባለስልጣኑ ከገፀ ምድር እና ከርሰ ምድር  የወሃ መገኛዎች አለም አቀፍ ጥራቱን የጠበቀ 94.2 ሚሊዮን ሜ. ኪ ወሃ አምርቶ ማስራጨት መቻሉ ተገልጿል ። ይህም ከእቅዱ 82 % ሲሆን የእቅዱን ያክል ማሳካት ያልተቻለው በኤሌክትሮ ሜካኒካል ብልሽት፣ በኤሌትሪክ...
ባለስልጣኑ 90 የፍሳሽ ማንሻ ተሽከርካሪዎች አስገባ፡፡

ባለስልጣኑ 90 የፍሳሽ ማንሻ ተሽከርካሪዎች አስገባ፡፡

ባለስልጣኑ የፍሳሽ ቆሻሻ የማንሳት አገልግሎቱን በላቀ ደረጃ ለማድረግ ይቻል ዘንድ ከአለም ባንክ በተገኘ 15 ሚሊዮን ዶላር ብድር ተሸከርካሪዎችን አስገብቷል፡፡ ባለስልጣኑ ዘመናዊ የፍሳሽ በመስመር ማስወገድ አገልግሎት ተደራሽ ባልሆነባቸው አካባቢዎች የሚገኙ የከተማችን ነዋረዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ነው ተሸከርካሪዎችን ያስገባው ፡፡ ተሸከርካሪዎቹን ስራ ለማስጀመር በተዘጋጀ ስልጠና ላይ የተገኙት የባለስልጣኑ ዋና ስራአስኪያጅ...
የለሚ ኩራ ቅርንጫፍ ጽህፍት ቤት  አርሶ አደሮችን የንጹኅ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ ቀጥሏል::

የለሚ ኩራ ቅርንጫፍ ጽህፍት ቤት አርሶ አደሮችን የንጹኅ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ ቀጥሏል::

የለሚ ኩራ ቅርንጫፍ ጽህፍት ቤት ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ስሙ ጭላ ፈታ አካባቢ 500 አርሶ አደሮችን የንፁህ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚ አድርጓል።1.6 k.m ርዝመት ያለው መስመር ተዘርግቶ ከአካባቢው ነዋሪው በተዋጣ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ፕሮጀክቱ ተገንብቶ ለአገልግሎት በቅቷል።በፕሮጀክት ርክክቡ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቦሌ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ተስፋዬ...
ባለስጣኑ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙዎች የተፋሰስ ልማት ስራዎችን አስጎበኘ፡፡

ባለስጣኑ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙዎች የተፋሰስ ልማት ስራዎችን አስጎበኘ፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሃ መገኛ በሆነው የለገዳዲ ግድብ ዙሪያ እየተሰሩ ያሉ የአከባቢ ጥበቃ እና ተፋሰሽ ልማት ስራዎችን እንዲሁም የንፁህ ውሃ ማጣራት ሂደትን ለጋዜጠኞች እና የኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች አስጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ላይ የባለስጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ዘሪሁን አባተ ከዚህ በፊት ለተፋሰስ ልማት ስራዎች ትኩረት ተሠጥቶ ባለመሰራቱ ግድቦች በደለል እየተሞሉ ውሃ የመያዝ አቅማቸው...
ባለስልጣኑ ” 2022 the best national climate change adaptation champion ” ዋንጫ ተበረከተለት ::

ባለስልጣኑ ” 2022 the best national climate change adaptation champion ” ዋንጫ ተበረከተለት ::

የአዲስ አበባ ወሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አለም አቀፍ የአረንጓዴ እድገት ኢንስቲቲዩት (GGGI) ባዘጋጀው ኢግዚብሽን ላይ በወሃ መገኛ አካባቢዎች እየሰራ ያለውን የተፋሰስ ልማት ስራ ማቅረቡ ይታወቃል ::ዛሬ በእግዚብሽኑ መዝጊያ ላይ ባለስልጣኑ እየሠራቸው ባሉ የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች 2022 ምርጥ ብሔራዊ የአየር ንብረት ለውጥ ማጣጣም ሻምፒዮን ሆኖ የዋንጫ እና ምስክር ወረቀት ሽልማት...