ያለቦትን የውሃ ክፍያ በቀላሉ ይመልከቱ!
ራዕይ
በ2012 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ከተማን የንፁህ ውሃ አቅቦትና
የዘመናዊ የፍሳሽ ማስወገድ አገልግሎት ደረጃ በአፍሪካ ካሉት
ቀዳሚ አምስት ከተሞች ተርታ ማሰለፍ፡፡
ተልዕኮ
የውሃ መገኛዎችን በመጠቀም እና የፍሳሽ ማስወገጃ ስርዓትን
በመዘርጋት፤ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በመሥራት
ከአዲስ አበባ ከተማ ፈጣን ዕድገት ጋር የሚመጣጠን የንፁህ
ውሃ አቅርቦት እና የዘመናዊ ፍሳሽ ማስወገድ አገልግሎት
ለከተማዋ ነዋሪ በበቂና አስተማማኝ ሁኔታ መስጠት፡፡
እሴቶች
ንፁህ ውሃ ለሁሉም የከተማዋ ነዋሪ እናቀርባለን!
ከፍሳሽ ቆሻሻ የፀዳ ከተማ እንፈጥራለን!
በማያቋርጥ ለውጥ እና መሻሻል እናምናለን!
በዕውቀትና በእምነት እንመራለን!
ፈጣን ምላሽ መስጠት የዕለት ተዕለት ተግባራችን ነው!
ግልፅነትና ተጠያቂነት የአገልግሎታችን መገለጫዎች ናቸው!
ቅንጅታዊ አሰራር ለተልዕኮአችን መሠረት ነው!
ባለስልጣን መ/ቤቱ በአቃቂ ቅ/ፅ/ቤት የህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ ማዕከል አቋቋመ::
የህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ ማዕከል የአሰራር መተዳደሪያ ደንብ ባለስልጣን መ/ቤቱ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 89/7 እንደተረጋገጠው መንግስት በአገር ኢኮኖሚና ማህበራዊ የልማት እንቅስቃሴዎች ውስጥ ሴቶች ከወንዶች ጋር በእኩልነት የሚሳተፉበትን ሁኔታ የማመቻቸት ሃላፊነት አለበት የሚለውን ለመተግበር የሚያስችሉ ስራዎችን በእቅዱ አካቶ የሚሠራ ሲሆን ከዚህ ውስጥ አንዱ የእዝብ ተሳትፎን ማረጋገጥና ዘርፈ ብዙ ተግባራትን...
read moreየአዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ባለፉት 6 ወራት 622 ሚሊዮን ብር ገቢ ሰብስቧል፡፡
ገቢው የተሰበሰበው ከውሃ የአገልግሎት ክፍያ እንዲሁም ልዩ ልዩ የገቢ ርዕሶች ነው፡፡ በባለሥልጣኑ ጥናት ዕቅድና በጀት ሃላፊ አቶ በዓለምላይ ባህሩ ባለሥልጣኑ በበጀት ዓመቱ 6ወራት 798 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ የዕቅዱን 78 በመቶ ማሳካት ችሏል ብለዋል ፡፡ አፈጻጸሙ ከእቅዱ አንጻር ዝቅ ቢልም ከሀምና ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ13 ሚሊዩን ብር ብልጫ አሳይቷል ብለዋል ፡፡ በባለስልጣኑ በስድስት ወራት...
read moreየአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የመሰረተ ልማት እና የትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ ከውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን እና ኤሌትሪክ አገልግሎት ጋር ዛሬ ውይይት አካሂዷል፡፡
ቋሚ ኮሚቴው በክ/ከተማ ደረጃ ያሉ የቋሚ ኮሚቴ አደረጃጀቶች ከተቋማቱ ጋር ያለውን ቅንጅታዊ አሰራር ላይ በማተኮር ነው በኢሊሊ ሆቴል ውይይቱን ያካሄደው ። በመድረኩ በቅንጅት ከመስራት አንጻር ያለ ችግር ተነስቶ ወይይት ተደርጓል ። ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን እና ቅርንጫፎቹ ተቀናጅቶ ከመስራት እና አፋጣኝ ምላሽ ከመስጠት አኳያ ያለው አሰራር የሚመሰገን ነው ያሉት ተሳታፊዎቹ ውሃ ፈረቃ መዛባት ጋር ተያይዞ ያለውን ችግር...
read more