ያለቦትን የውሃ ክፍያ በቀላሉ ይመልከቱ!
ራዕይ
በ2022 ዓ.ም. ተቋማችን በሚሰጠው ውሃና ፍሳሽ አገልግሎቶች የከተማዋ ህብረተሰብ ረክቶ ማየት እና በዘርፉ የአፍሪካ ከተሞች የልዕቀት ማዕከል ሆኖ መገኘት፡፡
ተልዕኮ
የጋራ ተጠቃሚነትን መርህ በማድረግ የውሃ መገኛዎችን በማልማት፣ የፍሳሽ ማስወገጃ ስርዓትን በመዘርጋት ፣ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት፣ ከአዲስ አበባ ከተማ ፈጣን ዕድገት ጋር የሚመጣጠን የንፁህ ውሃ አቅርቦት እና የዘመናዊ ፍሳሽ ማስወገድ አገልግሎት ለከተማዋ ነዋሪ በበቂና አስተማማኝ ሁኔታ መስጠት፡፡
እሴቶች
1. አገልጋይነት
2. ቅንነት
3. በጋራ መስራት
4. እውቅና መስጠት
5. ልዕቀት
6. ለአካባቢ ጥበቃ ሥራዎች ትኩረት የሚሰጥ
7. ፍትሃዊነት
8. እምነት የሚጣልበት
2. ቅንነት
3. በጋራ መስራት
4. እውቅና መስጠት
5. ልዕቀት
6. ለአካባቢ ጥበቃ ሥራዎች ትኩረት የሚሰጥ
7. ፍትሃዊነት
8. እምነት የሚጣልበት

በባለስልጣኑ የመገናኛ ፣ መካኒሳ ፣ አዲስ ከተማ ፣ ጉለሌ፣ ጉርድ ሾላ እና ለሚ ኩራ ቅርንጫፎች ከውሃ ደንበኞች ፎረም አባላት ጋር በ 9 ወር የስራ አፈፃፀም ላይ በየቅርንጫፋቸው እየተወያዩ ነው።

ባለስልጣኑ በቀጣይ 3 ወራት የሚከናወኑ ተግባራት ላይ ከአመራሮች ጋር እየተወያየ ነው ።
ቀጣይ ሶስት ወራት የሚሰሩ እቅዶች በፍጥነት ፣በጥራት እና ችግር ፈቺ በሆነ መንገድ ለመተግበር ይቻል ዘንድ በየደረጃው ያሉ አመራሮች በቁርጠኝነት መስራት እንዳለባቸው ተብሏል ።በተለይ ደግሞ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዪ ችግሮችን መፍታት በትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ ነው የተመላከተው ።በውይይቱ ላይ የየዘርፉ እቅድ የቀረበ ሲሆን በታቀደው ልክ ጊዜ የለኝም በሚል መንፈስ መፈጸም የሁሉም ሀላፊነት መሆን እንደሚገባ...

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የእግር ኳስ ቡድን ከኤርፖርት ጉምሩክ የእግር ኳስ ክለብ ጋር አቻ ወጥቷል።
በየካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ሜዳ ዛሬ የተጫወቱት ሁለቱ ክለቦች አቻ ወጥተዋል።የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ባዘጋጀው በዚህ ወድድር የባለሥልጣኑ የእግር ኳስ ክለብ እስካሁን በአምስት ጨዋታ አራቱን በማሸነፍ እና የዛሬውን አቻ በመውጣት 13 ነጥቦችን መሰብሰብ...