ዜና

ባለስልጣኑ ከ182 ኪ.ሜ በላይ የከፍተኛ እና መለስተኛ ውሃ መስመር ዝርጋታ አከናውናለሁ ብሏል፡

አዲስ አበባ ውሃና ፍሰሽ ባለስልጣን የውሃ ምርትና ስርጭት ተግባራትን ለማቀላጠፍ እና የውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት በከተማዋ የተለያዩ ቦታዎች ላይ ከ12.53 ኪ.ሜ በላይ የከፍተኛ መስመር ዝርጋታ ለማከናወንና በተጓዳኝ 0.25 ኪ.ሜ የመስመር ማዘዋወር ስራዎችን ለመስራት በእቅድ ይዞ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ በተጨማሪው ከእነዚህ ከፍተኛ መስመር ዝርጋታዎች ጎን ለጎን የውሃ አገልግሎትን ይበልጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ...

ባለስልጣኑ ከ182 ኪ.ሜ በላይ የከፍተኛ እና መለስተኛ ውሃ መስመር ዝርጋታ አከናውናለሁ ብሏል፡

አዲስ አበባ ውሃና ፍሰሽ ባለስልጣን የውሃ ምርትና ስርጭት ተግባራትን ለማቀላጠፍ እና የውሃ ተደራሽነትን ለማስፋት በከተማዋ የተለያዩ ቦታዎች ላይ ከ12.53 ኪ.ሜ በላይ የከፍተኛ መስመር ዝርጋታ ለማከናወንና በተጓዳኝ 0.25 ኪ.ሜ የመስመር ማዘዋወር ስራዎችን ለመስራት በእቅድ ይዞ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ በተጨማሪው ከእነዚህ ከፍተኛ መስመር ዝርጋታዎች ጎን ለጎን የውሃ አገልግሎትን ይበልጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ...

በበጀት ዓመቱ ከ25,000 በላይ አበወራዎች የዘመናዊ ፍሳሽ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡

ባለስልጣኑ በበጀት ዓመቱ ለ25,553 አባወራዎች የፍሳሽ መስመር ቅጥያ በማከናወን ዘመናዊ የፍሳሽ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ አድርጓል፡፡ በበጀት ዓመቱ ለ22,874 አባወራዎች የፍሳሽ መስመር ለመቀጠል ታቅዶ ለ25,553 አባወራዎች ቅጥያ በማከናወን የፍሳሽ መስመር አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡ በተያያዘም በበጀት ዓመቱ በቁጥር 125 የፍሳሽ መስመር ጥገና ለማከናወን በዕቅድ ተይዞ በቁጥር 1,619 (የዕቅዱን...

ከ25,000 በላይ አዳዲስ አባ እና እማወራዎች የዘመናዊ ፍሳሽ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በበጀት ዓመቱ 6 ወራት ለ25,478 አበወራዎች የፍሳሽ መስመር ቅጥያ በማከናወን ዘመናዊ የፍሳሽ አገልግሎት ተጠቃሚነትን ማረጋገጡ ተገለፀ፣ በመንፈቅ-ዓመቱ ለ14,385 አባወራዎች የፍሳሽ መስመር ለመቀጠል ታቅዶ ለ25,478 አባወራዎች ቅጥያ በማከናወን የፍሳሽ መስመር አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡ በ2017 የመጀመርያው ግማሽ ዓመት የተከናወነው የፍሳሽ መስመር ቅጥያ ከዓምናው...

በሰዎች አስተሳሰብ ላይ መስራት ለሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ ድርሻ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፡፡

ዋና ስራ አስኪያጁ ይህንን ያሉት ዛሬ በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የገዳዲ ማሰልጠኛ ተቋም ስልጠና የወሰዱ ሰልጣኞች ባስመረቁበት ወቅት ነው፡፡የሰዎች አስተሳሰብ ላይ ካልተሰራ የህንጻም ሆነ የቴክኖሎጂ ጋጋታ ትርጉም የለውም ያሉት ዋና ስራ አስኪያጁ እንደ ከተማ አስተዳደር ተቋማት በሰው ሃይል መገንባት አለባቸው ተብሎ እየተሰራ ያለውን ስራ የሚያግዝ እና ተስፋ የሚሰጥ ስራ በባለስልጣኑ እየተሰራ መሆኑን ከሰልጣኞች...

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪጅ አቶ ጥራቱ በየነ የባለስልጣኑን አረንጓዴ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በለገዳዲ ፣ ድሬ እና ገፈርሳ ግድቦች ዙሪያ የተፋሰስ ልማት ስራዎች እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ዋና ስራ አስኪያጁ እና በየደረጃው ያሉ አመራሮች በዛሬው እለት ከዚህ ቀደም በግድቡ ዙሪያ የለሙ ገበያ ተኮር ፍራፍሬዎችን እና የባለስልጣኑ የችግኝ ማዘጋጃ ስፍራ ጎብኝተዋል፡፡በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ተቋሙ...

ባለስልጣኑ በመጪው የክረምት ወቅት ከ20 ሺህ በላይ ችግኞችን ለመትከል አዘጋጅቷል፡፡

ባለሥልጣኑ በውሃ መገኛ አካባቢዎችን የተፋሰስ ልማት ስራ በትኩረት እያከናወነ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት በመጪው የክረምት ወቅት ከ20 ሺህ በላይ የተለያዩ ችግኞች ለተከላ አዘጋጅቷል፡፡ በባለሥልጣኑ የተፋሰስ አስተዳደር እና ጥበቃ ዱቪዥን ሃላፊ አቶ ሙሉጌታ ታዬ 15 ማሕበራት ያሉት በሰው ሃይል እና በመሳሪያ የተደራጀ የችግኝ ጣቢያ በማቋቋም የሐበሻ እና የፈረንጅ ጽድ፣ ሸውሸዌ፣ ብራዚሊያ፣ እና ግራር የመሳሰሉ ችግኞች ለተከላ...