


ባለስጣኑ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙዎች የተፋሰስ ልማት ስራዎችን አስጎበኘ፡፡
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሃ መገኛ በሆነው የለገዳዲ ግድብ ዙሪያ እየተሰሩ ያሉ የአከባቢ ጥበቃ እና ተፋሰሽ ልማት ስራዎችን እንዲሁም የንፁህ ውሃ ማጣራት ሂደትን ለጋዜጠኞች እና የኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች አስጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ላይ የባለስጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ዘሪሁን አባተ ከዚህ በፊት ለተፋሰስ ልማት ስራዎች ትኩረት ተሠጥቶ ባለመሰራቱ ግድቦች በደለል እየተሞሉ ውሃ የመያዝ አቅማቸው...
ባለስልጣኑ ” 2022 the best national climate change adaptation champion ” ዋንጫ ተበረከተለት ::
የአዲስ አበባ ወሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አለም አቀፍ የአረንጓዴ እድገት ኢንስቲቲዩት (GGGI) ባዘጋጀው ኢግዚብሽን ላይ በወሃ መገኛ አካባቢዎች እየሰራ ያለውን የተፋሰስ ልማት ስራ ማቅረቡ ይታወቃል ::ዛሬ በእግዚብሽኑ መዝጊያ ላይ ባለስልጣኑ እየሠራቸው ባሉ የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች 2022 ምርጥ ብሔራዊ የአየር ንብረት ለውጥ ማጣጣም ሻምፒዮን ሆኖ የዋንጫ እና ምስክር ወረቀት ሽልማት...
የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው::
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሃ መገኛ ተፋሰሶች እንዳይሸረሸሩና ግድቦች በደለል እንዳይሞሉ በያዝነው ክረምት 46 ሺህ 500 ችግኞችን ተክሏል፡፡ችግኞቹ የተተከሉት በለገዳዲ፣ ገፈርሳና ድሬ ግድቦች ዙሪያ እንዲሁም በፍሳሽ ማጣሪ ጣቢያዎች ላይ ሲሆን በቀጣይም 800 የሎሚ ችግኞችን በለገዳዲ ግድብ ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል፡፡ በባለስልጣኑ የውሃ መገኛ ተፋሰሶች አስተዳደርና ጥበቃ ዲቪዥን የስራ ሂደት መሪ የሆኑት...
Recent Comments