ቀጣይ ሶስት ወራት የሚሰሩ እቅዶች በፍጥነት ፣በጥራት እና ችግር ፈቺ በሆነ መንገድ ለመተግበር ይቻል ዘንድ በየደረጃው ያሉ አመራሮች በቁርጠኝነት መስራት እንዳለባቸው ተብሏል ።በተለይ ደግሞ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዪ ችግሮችን መፍታት በትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ ነው የተመላከተው ።በውይይቱ ላይ የየዘርፉ እቅድ የቀረበ ሲሆን በታቀደው ልክ ጊዜ የለኝም በሚል መንፈስ መፈጸም የሁሉም ሀላፊነት መሆን እንደሚገባ ተገልጿል።ተሳታፊ አመራሮችም እቅዶችን ወደ ተግባር ለመቀየር እንደሚሰሩ ገልጸው ባለስልጣኑ በተለይ ዋና ዋና ቦታዎች ላይ የሚታየውን የሰው ሀይል እጥረት መፍታት እንደሚገባው ገልጸዋል።
የቅርብ ጊዜ ፖስቶች
- AAWSA joins newly created change management initiative, the FLL Delivery Network.
- ከ25,000 በላይ አዳዲስ አባ እና እማወራዎች የዘመናዊ ፍሳሽ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡
- በሰዎች አስተሳሰብ ላይ መስራት ለሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ ድርሻ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፡፡
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪጅ አቶ ጥራቱ በየነ የባለስልጣኑን አረንጓዴ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡
- ባለስልጣኑ በመጪው የክረምት ወቅት ከ20 ሺህ በላይ ችግኞችን ለመትከል አዘጋጅቷል፡፡
ቤተ መዛግብት
- የካቲት 2025
- ግንቦት 2023
- ሚያዝያ 2023
- የካቲት 2023
- ጥር 2023
- መስከረም 2022
- ሐምሌ 2022
- ሰኔ 2022
- ግንቦት 2022
- ሚያዝያ 2022
- መጋቢት 2022
- ጥር 2022
- ታህሳስ 2021
- ህዳር 2021
- ሚያዝያ 2021
- የካቲት 2021
- ታህሳስ 2020
- ህዳር 2020
- ጥቅምት 2020
- መስከረም 2020
- ሰኔ 2020
- ሚያዝያ 2020
- መጋቢት 2020
- ታህሳስ 2019
- ህዳር 2019
- ጥቅምት 2019
- መስከረም 2019
- ነሐሴ 2019
- ሐምሌ 2019
- ሰኔ 2019
- ግንቦት 2019
- ሚያዝያ 2019
- መጋቢት 2019
- የካቲት 2019
- ጥር 2019
- ታህሳስ 2018
- ነሐሴ 2018
- ግንቦት 2018
- መጋቢት 2018
- የካቲት 2018
- ጥር 2018
- ታህሳስ 2017
- ህዳር 2017
- ጥቅምት 2017
- ነሐሴ 2017
- ግንቦት 2016
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች