ለአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ደንበኞች በሙሉ

                      ለአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ደንበኞች በሙሉ ባለስልጣኑ ከሀምሌ 25 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ የውሃ አገልግሎት ክፍያችሁን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል በሚከተሉት አማራጮች   እንድትከፍሉ ያሳውቃል፡፡ በባንኩ ቅርንጫፍ (Branch Service) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች በኩል በመስኮት አገልግሎት በአካል ተገኝተው ክፍያቸውን መፈፀም ያስችላቸዋል፡፡ ባንኩ በከተማዋ...

ባለስልጣኑ በሀገር አቀፍ የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት በኢግዚብሽን ተሳትፎ እያደረገ ነው

በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ከኔ10-12 /2011 ዓ.ም በውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አዘጋጅነት እየተከበረ በሚገኘው የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በኢግዚብሽን በመሳተፍ ላይ ይገኛል፡፡ በስካይላይት ሆቴል በመካሄድ ላይ የሚገኘውን ሲምፖዚየሙ እና ኢግዚብሽን  የኢፌድሪ ፕሬዝዳት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች ከፍተውታል፡፡ በፕሮግራሙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት...

ፍሳሽ ቆሻሻን የማስወገድ አገልግሎት የግንዛቤ ማስጨበጫ የተዘጋጀ

በመዲናችን አዲስ አበባ ፍሳሽ ቆሻሻን የማስወገድ አገልግሎት የጀመረው በ1920ዎቹ መጨረሻ ገደማ ነው፡፡ ጅማሮው በ1920ዎቹ ይሁን እንጂ፣ ፍሳሽን በዘመናዊ መልኩ በመስመር የማስወገድ ሥራው ከቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ግንባታ መጠናቀቅ ጋር ተያይዞ በ1974 ዓ.ም ተግባራዊ እንደተደረገ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ በመቀጠልም በ1993 በቀን 3,000 ሜትር ኪዩብ ፍሳሽ የመቀበል አቅም ያለው የኮተቤ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ግንባታው...

ባለስልጣኑ የውሃ ቢል ክፍያን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል ለማድረግ ስምምነት አደረገ

በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ደንበኞች በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል ክፍያ መፈጸም የሚያስችላቸውን ስምምነት  አደረገ፡፡ በስምምነቱ መሰረት ባንኩ በከተማዋ ለሚገኙ የውሃ ደንበኞች በአራት አይነት የአከፋፈል ስርዓት ማለትም በሞባይል ባንኪንግ፣ በኢንተርኔት ባንኪንግ፣ ከተቀማጭ በሚቀነስ ሂሳብ እና በባንኩ ቅርንጫፎች አማካኝነት አገልግሎት የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ደንበኞች በባንኩ መስኮት ለሚያገኙት አገልግሎት ብቻ 2 ብር...