2011 በጀት ዓመት በከተማው በተመረጡ ኪስ ቦታዎች ላይ የከርሰ ምድር ውሃ በማልማት 35 ሺ በላይ የከተማዋ ነዋሪዎች ተጠቃሚ መሆናቸውን ተገለጸ፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የከተማውን የውሃ አቅርቦት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሳደገ ቢመጣም የአዲስ አበባ ከተማን የእድገት ደረጃ የሚመጥን የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ከገፀ- ምድና ከከርሰ ምድር የውሃ ምንጮች ለማሟላት ከአጭር ጊዜ እስከ ረጅም ጊዜ የሚፈፀም ዕቅድ በማዘጋጀትና ተግባራዊ በማድረግ በተለይ ባለፉት አመታት በርካታ ስራዎችን አከናውኗል፡፡ በ2011 በጀት ዓመት በከተማዋ የከፋ የውኃ አቅርቦት ችግር በሚታይባቸው...
የባለስልጣኑ ሠራተኞች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

የባለስልጣኑ ሠራተኞች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ሠራተኞች የአንድ ቀን ደመወዛቸው  በማሰባሰብ  ጨቢ ማሪያም  የለገዳዲ እና  ድሬ ግድቦች ዙሪያ ለሚገኙ የጨቢ ማርያም እና ድሬ ስኮሩ የመጀመሪ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ከ255 ሺህ ብር በላይ የገዟቸውን ልዩ ልዩ የትምህርት መርጃ መሳሪዎች አበርክተዋል፡፡ በድጋፍ የተሰጡት ቁሳቁሶች ደብተር፣ እስኪቢርቶ፣ እርሳስ፣ ማስመሪያ እንዲሁም የእርሳስ መቅረጫዎች እና ላጲስ ናቸው፡፡ የወረዳው...