የአዲስ አበባ ውሃ ና ፍሳሽ ባለስልጣን ለጌርጌሴኖን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ግምታቸው 290 ሺህ ብር በላይ የሆነ  የዓይነት ድጋፍ አደረገ፡፡

የአዲስ አበባ ውሃ ና ፍሳሽ ባለስልጣን ለጌርጌሴኖን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ግምታቸው 290 ሺህ ብር በላይ የሆነ የዓይነት ድጋፍ አደረገ፡፡

ባለስልጣኑ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎቶች ለከተማዋ ነዋሪዎች ከማቅረቡ ባሻገር ማህበራዊ ሀላፊነቱ እየተወጣ ይገኛል፡፡ ባለስልጣኑ በአይነት ድጋፍ ያደረገው 2000 ፓስታ ፣633 ካርቶን ሀይል ሰጪ ብስኩቶች( አንዱ ካርቶን 80 እሽግ ብስኩት የያዘ) ፣400 ባለ ሰባ ግራም የቲማቲም ድልህ እና 36 የገበታ ጨው ሲሆን አጠቃላይ ድምራቸው 290 ሺህ ብር በላይ ግምት አላቸው ፡፡ የድጋፍ ረክክቡ ላይ የተገኙት የማዕከሉ ምክትል ስራ...

በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ሦስት የጥበቃ አባላት የተቋሙን ቁሳቁሶች ሲዘርፉ እጅ ከፍንጂ ተያዙ፡፡

የጥበቃ አባላቱ GBS ከተባለ የጥበቃ አገልግሎት ሰጪ ኤጀንሲ ጋር ውል በመፈጸም ወደ ስራ ገብተው የነበሩ ሲሆን በቀን 27/02/2013ዓ.ም የተለያዩ ቁጥር ያላቸው የቧንቧ መፍቻዎችን፣ ሁለት GPS እና የብረት መጋዝ መያዣ/ሰጌቶ ከዕቃ ከግምጃ ቤት ነው የሰረቁት፡፡ ተጠርጣሪዎቹም በጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ ሁለት በተለምዶ ስብሰባ ማዕከል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዕቃዉን እንደተሸከሙ በአካባቢው ማህበረሰብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር...

የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በጥቃቅን እና አነስተኛ ለተደራጁ ማህበራት የስራ ዕድል ሊፈጥር ዝግጅት አጠናቋል ፡፡

ባለስልጣኑ በ2013 በጀት ዓመት ከ781 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን በጀት በጥቃቅን እና አነስተኛ በ169 አዲስ እና ነባር ማህበራት ለተደራጁ ከ1700 በላይ ዜጎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ተዘጋጅቷል፡፡ ለስራ አጥ ዜጎች የስራ እድል በመፍጠር በከተማ ደረጃ ለተያዘው የድህነት ቅነሳ የበኩሉን አስተዋፅኦ ለማበርከት ከነባር ማህበራት በተጨማሪ በተያዘው በጀት ዓመት ከ64 በላይ ለሚሆኑ አዲስ ማህበራት የስራ ትስስር ለመፍጠር...
በባለስልጣኑ  የንፋስ ስልክ ቅ/ ጽ/ቤትም የውሃ ስርጭት አገልግሎት እየተሻሻለ መምጣቱን ደንበኞች ፎረም ገለፁ ።

በባለስልጣኑ የንፋስ ስልክ ቅ/ ጽ/ቤትም የውሃ ስርጭት አገልግሎት እየተሻሻለ መምጣቱን ደንበኞች ፎረም ገለፁ ።

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ 2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም ከደንበኞች ፎረም አባላት ውይይት አካሄድ ። ቅርንጫፉ ውሃ በፈረቃ እያደረስ ቢሆንም ቀድሞ ፈረቃው ይዛባ እንደነበር ገልጸው በአሁኑ ጊዜ የተሻለ አግልግሎት መኖሩን የፎረም አባላት ገልፀዋል ። በሌላ በኩል በሩብ ዓመቱ ተቋሙ ወዝፍ ገቢ አሰባሰብ ላይ ክፈተቶች መኖራቸውን ገልፀው በቀጣይ ይህንን ችግር ለመቅረፍ ከፎረም አባለት እና ከየወረዳ አስተዳደሩ...