የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው::

የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው::

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሃ መገኛ ተፋሰሶች እንዳይሸረሸሩና ግድቦች በደለል እንዳይሞሉ በያዝነው ክረምት 46 ሺህ 500 ችግኞችን ተክሏል፡፡ችግኞቹ የተተከሉት በለገዳዲ፣ ገፈርሳና ድሬ ግድቦች ዙሪያ እንዲሁም በፍሳሽ ማጣሪ ጣቢያዎች ላይ ሲሆን በቀጣይም 800 የሎሚ ችግኞችን በለገዳዲ ግድብ ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል፡፡ በባለስልጣኑ የውሃ መገኛ ተፋሰሶች አስተዳደርና ጥበቃ ዲቪዥን የስራ ሂደት መሪ የሆኑት...
በዓለም ባንክ ግሩፕ የምስራቅ ፣መካከለኛ እና ደቡብ አፍሪካ ወተር ፕራክቲስ ማናጀር ሶማ ጎሽ ሙሊክ እና ልዑካቸው የባለስልጣኑን መሠረተ ልማቶች ጎበኙ።

በዓለም ባንክ ግሩፕ የምስራቅ ፣መካከለኛ እና ደቡብ አፍሪካ ወተር ፕራክቲስ ማናጀር ሶማ ጎሽ ሙሊክ እና ልዑካቸው የባለስልጣኑን መሠረተ ልማቶች ጎበኙ።

ማናጀሯ እና ልኡካቸው የለገዳዲ ግድብ ፣ በግድቦቹ ዙሪያ እየተሰሩ ያሉ የተፋሰስ ልማት ስራ ፣ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት እና ማሰልጠኛ ተቋምን ነው የጎበኙት ::ጉብኝቱም በዋናነት አለም ባንክ ድጋፍ የሚያደረትግባቸውን ፕሮጀክቶች ያሉበትን ሁኔታ ማጤን እና ተጨማሪ ድጋፍ ማድረግን ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡በቅርቡም በዓለም ባንክ ድጋፍ የለገዳዲና ድሬ ግድብ እድሳትና ማሻሻያ ለማከናወን ከዊ ቢውልድ (ሳሊኒ) ከተባለ የጣሊያኑ...