ከኬንያ   የመጡና 11 የስራ ኃላፊዎች ዛሬ የባለስልጣኑን የውሃና ፍሳሽ መሠረተ ልማቶች ጎበኙ ፡፡

ከኬንያ የመጡና 11 የስራ ኃላፊዎች ዛሬ የባለስልጣኑን የውሃና ፍሳሽ መሠረተ ልማቶች ጎበኙ ፡፡

ሀላፊዎቹ ከኬኒያ ናኩሩ የመጡና በየውሃና ፍሳሽ ላይ ከሚሠሩ ሦስት ድርጅቶች የተውጣጡ ሲሆን ዛሬ የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያን፣ መካኒሳ ቆጣሪ ያልተማከለ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያን እና የለገዳዲ ግድብና ማጣሪያ ጣቢያን...