ባለስልጣን መ/ቤቱ በአቃቂ ቅ/ፅ/ቤት የህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ ማዕከል አቋቋመ::

የህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ ማዕከል የአሰራር መተዳደሪያ ደንብ ባለስልጣን መ/ቤቱ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 89/7 እንደተረጋገጠው መንግስት በአገር ኢኮኖሚና ማህበራዊ የልማት እንቅስቃሴዎች ውስጥ ሴቶች ከወንዶች ጋር በእኩልነት የሚሳተፉበትን ሁኔታ የማመቻቸት ሃላፊነት አለበት የሚለውን ለመተግበር የሚያስችሉ ስራዎችን በእቅዱ አካቶ የሚሠራ ሲሆን ከዚህ ውስጥ አንዱ የእዝብ ተሳትፎን ማረጋገጥና ዘርፈ ብዙ ተግባራትን...

የአዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ባለፉት 6 ወራት 622 ሚሊዮን ብር ገቢ ሰብስቧል፡፡

ገቢው የተሰበሰበው ከውሃ የአገልግሎት ክፍያ እንዲሁም ልዩ ልዩ የገቢ ርዕሶች ነው፡፡ በባለሥልጣኑ ጥናት ዕቅድና በጀት ሃላፊ አቶ በዓለምላይ ባህሩ ባለሥልጣኑ በበጀት ዓመቱ 6ወራት 798 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ የዕቅዱን 78 በመቶ ማሳካት ችሏል ብለዋል ፡፡ አፈጻጸሙ ከእቅዱ አንጻር ዝቅ ቢልም ከሀምና ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ13 ሚሊዩን ብር ብልጫ አሳይቷል ብለዋል ፡፡ በባለስልጣኑ በስድስት ወራት...
ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተለያዩ ቦታዎች በመገንባት ላይ ያሉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ ።

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተለያዩ ቦታዎች በመገንባት ላይ ያሉ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ ።

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪው አቶ ጃንጥራር አባይ እና ከሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር በመሆን በለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ልማት ፕሮጀክትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ልማት ፕሮጀክት በ17 ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶች 86ሺህ ሜትር ኩብ ውሃ ያመርታል ። ፕሮጀክቱ ከቀጣይ አመት ጥቅምት ወር ጀምሮ የመጠጥ...

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የመሰረተ ልማት እና የትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ ከውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን እና ኤሌትሪክ አገልግሎት ጋር ዛሬ ውይይት አካሂዷል፡፡

ቋሚ ኮሚቴው በክ/ከተማ ደረጃ ያሉ የቋሚ ኮሚቴ አደረጃጀቶች ከተቋማቱ ጋር ያለውን ቅንጅታዊ አሰራር ላይ በማተኮር ነው በኢሊሊ ሆቴል ውይይቱን ያካሄደው ። በመድረኩ በቅንጅት ከመስራት አንጻር ያለ ችግር ተነስቶ ወይይት ተደርጓል ። ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን እና ቅርንጫፎቹ ተቀናጅቶ ከመስራት እና አፋጣኝ ምላሽ ከመስጠት አኳያ ያለው አሰራር የሚመሰገን ነው ያሉት ተሳታፊዎቹ ውሃ ፈረቃ መዛባት ጋር ተያይዞ ያለውን ችግር...

ባለስልጣኑ መካኒሳ፣ ጉርድ ሾላ፣ አራዳ እና መገናኛ ቅ/ጽ/ቤቶች የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ዙር የደንበኞች ፎረም ጉባኤ አካሂደዋል፡፡

በጉባኤው ላይ ከመልካም አስተዳደር እና አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ተቋሙ ላይ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ የተወሰዱ እርምጃዎችን የተመለከተ የሩብ ዓመት ሪፖረት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በውሃ ስርጭት ፣ በዘመናዊ ፍሳሽ አወጋገድ እና በገቢ አሰባሰብ ዙሪያ የተሰሩ ስራዎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ በገቢ አሰባሰብ ላይ በርካታ ደንበኞች የመክፈል ባህል ዝቅተኛ በመሆኑ በቅስቀሳ ሲያልፍም እርምጃ በመውሰድ...