በሁለተኛው ሀገር አቀፍ የፅዳት ዘመቻ አመራሮች እና ሰራተኞች የባለስልጣኑን ቅጥር ግቢ አፀዱ

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ  እና የባለስልጣኑ ሰራተኞች በፅዳት ዘመቻው ላይ ተሳትፈዋል። የፅደት ዘመቻው ዘረኝነትን እጠየፋለሁ! አብሮነትን አከብራለሁ! ከተማዬንም አፀዳለሁ! እና ሌሎች መፈክሮችን በመያዝ በሀገር ዓቀፍ ደረጃ የሚደረገው የጽዳት ዘመቻ አካል ነው፡፡ የባለስልጣኑ ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ዘርይሁን አባተ በጽዳት ዘመቻ ለተሳተፉ ሰራተኞች ምስጋና...

ለባለስልጣኑ የፍሳሽ መሰረተ ልማቶች ደህንነት ህብረተሰቡ ትብብር እንዲያደረግ ተጠየቀ

የፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያዎች ከተገነቡበት ዓላማ ውጪ ወደ ፍሳሽ መስመሮች በሚገቡ ጠጣር ነገሮች፣ ቅባትነት ይዘት ያላቸው ነገሮች፣ ከኢንዱስትሪዎች የሚለቀቁ ዝቃጮች እና ወደ ማጣሪያ ጣቢያ የሚገባ ከፍተኛ የሆነ ጎርፍ የቀላቀለ ፍሳሽ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ባለፈው ዓመት ወደ ስራ የገባውና በቀን 100 ሺህ ሜ.ኪብ ፍሳሽ የማጣራት አቅም ያለው የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ በ2011ዓ.ም በዘነበው የበልግ ዝናብ...