by | Nov 26, 2019 | ጨረታ
የጨረታማስታወቂያ የጨረታቁጥር REBIDNCB/GOV/G004/2011 የአዲስአበባውሃናፍሳሽባለሥልጣንበሁለትምድብከፍሎየተሸከርካሪዎችጎማናባትሪግዢበድጋሚግልጽጨረታአወዳድሮለመግዛትይፈልጋል፡፡ ስለሆነምከዚህበታችየተዘረዘሩትንመስፈርቶችየሚያሉ አቅራቢዎችንበጨረታውእንዲሳተፉይጋብዛል፡፡ ተጫራቾችዘወትርበሥራሰዓትመገናኛከሚገኘውዋና መ/ቤትምድርቢሮቁጥር 113 በመገኘትከላይለተጠቀሰውግዥየተዘጋጀውንየጨረታሠነድየማይመለስብር 200 (ሁለትመቶ)...
by | Nov 26, 2019 | ዜና
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ የውጭ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ሲኒየር አካውንታንት ደረጃ ፡- 12 ብዛት፡- 5 ደመወዝ፡- 13,24ዐ ተፈላጊ ችሎታ ፡- በአካዉንቲንግ/በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ ሆኖ 4/8 ዓመት በሲስተም ታግዞ በደብል ኢንትሪ የሂሣብ መዝጋት ልምድ ያለው/ላት...
by | Nov 26, 2019 | ስራ
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ ላይ የውጭ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ሲኒየር አካውንታንት ደረጃ ፡- 12 ብዛት፡- 5 ደመወዝ፡- 13,24ዐ ተፈላጊ ችሎታ ፡- በአካዉንቲንግ/በቢዝነስ አድሚንስትሬሽን የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ ሆኖ 4/8 ዓመት በሲስተም ታግዞ በደብል ኢንትሪ የሂሣብ መዝጋት ልምድ ያለው/ላት...
by | Nov 22, 2019 | ዜና
ባለስልጣኑ እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ቀልጣፋ ለማድረግ እና የሰራተኛውን የባለቤትነት ስሜት ለማሳደግ የሚያስችል በዓይነቱ ለየት ያለ የመሪነት ስልጠና ከመስከረም 19/2012 ዓ.ም ጀምሮ እየሰጠ ይገኛል ፡፡ (Field Level Leadership ) ስልጠና የአስተሳሰብ ለውጥ እንደዲያመጡ እንደረዳቸው የተናገሩት ሰልጣኞቹ፤ ከዚህ ቀደም ይህ በሀላፊ እንጂ አይፈታም ያሉት በርካታ ችግር በራሳቸው መፈታት የሚችል መሆኑን...
by | Nov 18, 2019 | ዜና
የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ፍሳሽ ቆሻሻን በዘመናዊ መንገድ ሰብስቦና አጣርቶ ከሚያስዎግድባቸው ፕሮጀክቶች መካከል የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ዋናውና ትልቁ ነው፡፡ ይህ ማጣሪያ ጣቢያ በቀን 100 ሺህ ሜ.ኩብ የማጣራት አቅም ያለው ሲሆን አሁን ላይ ግን እያጣራ ያለው በቀን 40 ሺህ ሜ.ኪዩብ ብቻ ነው፡፡ በዚህ በጀት አመት ግን በቀን 60 ሺህ ሜ.ኩብ እንዲያጣራ እየሠራ መሆኑን በባለስልጣኑ የፍሳሽ ዘርፍ...
Recent Comments