በአዲስአበባ የስፖርት ለሁሉም ኮሚቴ ለ12ኛ ጊዜ በከተማ ደረጃ ከጥር 22/2014 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ስፖርቶች ውድድር ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወሳል።በዚህም ውድድር ባለሥልጣን መ/ቤቱ በተሳተፈባቸው የመረብ ኳስ እና የእግር ኳስ ውድድሮች አሸናፊ በመሆን ዋንጫ አንስቷል።በዛሬው የመዝጊያ ውድድር የመጨረሻ ጨዋታውን ያደረገው የእግር ኳስ ቡድን የሸገር ብዙኃን ትራንስፖርትን 3ለ0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ነው ዋንጫውን ማንሳት የቻለው።በመዝጊያ ፕሮግራሙ ላይም ከባለስልጣኑ ስፖርት ቡድን _አቶ አንዋር ከድር በእግር ኳስ ምርጥ አሰልጣኝ፣_ አብዱረህማን በርጋ በእግር ኳስ ኮኮብ ተጫዋች እንዲሁም_ ፈዴሳ ያደቹ በመረብ ኳስ ኮኮብ ተጫዋች በመሆን ሽልማታቸውን ተቀብለዋል።
Recent Posts
- ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የለገዳዲ ምእራፍ ሁለት የውሀ ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀዋል።
- የአዲስአበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የስፖርት ለሁሉም የእግር ኳስ እና የመረብ ኳስ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ።
- የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ በዚህ በጀት ዓመት መጨረሻ ይጠናቀቃል፡፡
- ባለሥልጣኑ ባለፉት 10 ወራት 625 272 ሜትር ኪዩብ በላይ ውሃ ከብክነት ማዳን ችሏል፡፡
- በባለስልጣኑ የመገናኛ ፣ መካኒሳ ፣ አዲስ ከተማ ፣ ጉለሌ፣ ጉርድ ሾላ እና ለሚ ኩራ ቅርንጫፎች ከውሃ ደንበኞች ፎረም አባላት ጋር በ 9 ወር የስራ አፈፃፀም ላይ በየቅርንጫፋቸው እየተወያዩ ነው።
Archives
- July 2022
- June 2022
- May 2022
- April 2022
- March 2022
- January 2022
- December 2021
- November 2021
- April 2021
- February 2021
- December 2020
- November 2020
- October 2020
- September 2020
- June 2020
- April 2020
- March 2020
- December 2019
- November 2019
- October 2019
- September 2019
- August 2019
- July 2019
- June 2019
- May 2019
- April 2019
- March 2019
- February 2019
- January 2019
- December 2018
- August 2018
- May 2018
- March 2018
- February 2018
- January 2018
- December 2017
- November 2017
- October 2017
- August 2017
- May 2016
Recent Comments