የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በለገዳዲ ፣ ድሬ እና ገፈርሳ ግድቦች ዙሪያ የተፋሰስ ልማት ስራዎች እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ዋና ስራ አስኪያጁ እና በየደረጃው ያሉ አመራሮች በዛሬው እለት ከዚህ ቀደም በግድቡ ዙሪያ የለሙ ገበያ ተኮር ፍራፍሬዎችን እና የባለስልጣኑ የችግኝ ማዘጋጃ ስፍራ ጎብኝተዋል፡፡በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ በጉብኝቱ ወቅት እንዳሉት ተቋሙ ለአረንጓዴ ልማት ስራ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ መስራቱ የሚበረታታ እና ቀጣይነት ሊኖረው የሚገባ ነው ብለዋል፡፡ባለስልጣኑ ከዚህ ቀደም የሎሚ፣ ብርትኳን ፣ ሮማእ እና አፕል ፍራፍሬዎች በማልማት ለ250 ሰዎች የስራ እድል የፈጠረ ሲሆን በዚህ በጀት አመት የክረምት ወቅት ከ20 ሺህ በላይ የተለያዩ የዛፍ ችግኞችን ለተከላ አዘጋጅቷል፡፡
የቅርብ ጊዜ ፖስቶች
- በሰዎች አስተሳሰብ ላይ መስራት ለሁለንተናዊ ለውጥ ትልቅ ድርሻ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ፡፡
- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪጅ አቶ ጥራቱ በየነ የባለስልጣኑን አረንጓዴ ልማት ስራዎች ጎበኙ፡፡
- ባለስልጣኑ በመጪው የክረምት ወቅት ከ20 ሺህ በላይ ችግኞችን ለመትከል አዘጋጅቷል፡፡
- ባለሥጣኑ ባለፉት 9 ወራት ከ28 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ በላይ ፍሳሽ ቆሻሻ አጣርቶ አስወግዷል።
- ባለስልጣኑ ባለፉት 9 ወራት 140.3 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ አምርቶ አሰራጭቷል፡፡
ቤተ መዛግብት
- ግንቦት 2023
- ሚያዝያ 2023
- የካቲት 2023
- ጥር 2023
- መስከረም 2022
- ሐምሌ 2022
- ሰኔ 2022
- ግንቦት 2022
- ሚያዝያ 2022
- መጋቢት 2022
- ጥር 2022
- ታህሳስ 2021
- ህዳር 2021
- ሚያዝያ 2021
- የካቲት 2021
- ታህሳስ 2020
- ህዳር 2020
- ጥቅምት 2020
- መስከረም 2020
- ሰኔ 2020
- ሚያዝያ 2020
- መጋቢት 2020
- ታህሳስ 2019
- ህዳር 2019
- ጥቅምት 2019
- መስከረም 2019
- ነሐሴ 2019
- ሐምሌ 2019
- ሰኔ 2019
- ግንቦት 2019
- ሚያዝያ 2019
- መጋቢት 2019
- የካቲት 2019
- ጥር 2019
- ታህሳስ 2018
- ነሐሴ 2018
- ግንቦት 2018
- መጋቢት 2018
- የካቲት 2018
- ጥር 2018
- ታህሳስ 2017
- ህዳር 2017
- ጥቅምት 2017
- ነሐሴ 2017
- ግንቦት 2016
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች