የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የአሰልጣኞች አመራረጥ መስፈርትና የአሰልጣኞችና የሰልጣኞች ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2012

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የማሰልጠኛ ተቋም በቀን የሚያስከፍለው የሰልጣኞች የነፍስ ወከፍ ክፍያ price in birr /day/ person የአሰልጣኞች አመራረጥ መስፈርትና የአሰልጣኞችና የሰልጣኞች ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2012 በረቂቅ_መመሪያ_ላይ_አስተያየት_እንዲቀርብ_ጥሪ_ማድረግን_ይመለከታል...

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በተሸው በጀት አመት ከ 2 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ እድል ፈጥሯል፡፡

ባለስልጣኑ የስራ እድል የፈጠረው በ2 መቶ 29 ማህበራት ለተደራጁ 2 ሺህ 112 ወጣቶች ነው ፡፡ የስራ ዕድሉ የተፈጠረው በውሃና ፍሳሽ መስመር ቁፋሮ ፣ በጥበቃ ስራ ፣ በገንዘብ ስብሰባ፣ በውሃ ቆጣሪ ንባብ ፣ የመጸዳጃ ቤትና የሻወር ቤት አገልግሎት እና የግንባታ ስራዎች  ነው ፡፡ ለወጣቶቹ የተፈጠረው ስራም በገንዘብ ሲተመን ከ350 ሚሊየን ብር በላይ ነው ፡፡ በአጠቃላጠይ በባለስልጠኑ እስከ 2010 ዓ.ም ድረስ ብቻ...