by | Feb 21, 2023 | ዜና
ባለስልጣኑ እውቅና እና ምስጋና መርሃ ግብር ያዘጋጀው ለፍሳሽ ተሽከርካሪ ኦፕሬተሮች እና ረዳቶች እንዲሁም ለሌሎች ባለሙያዎች ነው፡፡ በዕውቅና እና ምስጋና መርሀ ግብሩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ዘሪሁን አባተ እንደገለጹት፤ ዘርፉ የከተማችን ውበት እና ጽዳት የጀርባ አጥንት እንደመሆኑ እና አሁን ባለው የከተማችን ነባራዊ ሁኔታ አብዛኛው ፍሳሽ ቆሻሻ በተሸከርካሪ የሚነሳ በመሆኑ...
by | Feb 21, 2023 | ዜና
ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር አባይ የለገዳዲ ግድብ ማስተንፈሻ በሮች ጥገና ፕሮጀክት ፣ የተፋሰስ ልማት እና የማሰልጠኛ ተቋም ስራዎች በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኙ በስፋራው ተገኝተው ጎብኝተዋል፡፡ አቶ ጃንጥራር በዚሁ ወቅት ከባህዳር የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት የመስክ ላይ የአመራርነት ስልጠና (FLL) ለወሰዱ ሰራተኞችም የምስክር ወረቀት ሰጥተዋል፡፡ በግድቡ አካባቢ የተሰራው የተፋሰስ ልማት ስራ በጥሩ ደረጃ እንደሚገኝ...
by | Feb 14, 2023 | ዜና
ከፊታችን የካተቲ ስምንት እስከ አስራ ሁለት ድረስ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና የሥራ አስፈጻሚ ም/ቤት ስብሰባ እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡ ይህ ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ባለሥልጣኑ በዘጠኙም ቅ/ጽ/ቤቶችና በዋና መ/ቤት 24 ሰዓት በተጠንቀቅ የሚሰራ ኮሚቴ አቋቁሞ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ ባለሥልጣኑ ለእንግዶች ማረፊያ ለተዘጋጁ 143 ሆቴሎች፣ የስብሰባ አዳራሽ እና 28 ኤምባሲዎች አስፈላጊዉን አገልግሎት ለመስጠት...
by | Feb 13, 2023 | ዜና
ጉብኝቱ የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ፣ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ያልተማከለ የፍሳሽ ማጣሪያ፣ የለገዳዲ የውሃ ማጣሪያ ጣቢያ እና የባለሥልጣኑን የስልጠና ማዕከል ያካተተ ሲሆን በጉብኝቱ ብዙ ግንዛቤ ማግኘታቸውን አስረድተዋል። ከተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች የተውጣጡት ባለሙያዎች በጎበኙት የውሃም ሆነ የፍሳሽ ስራ አድካሚ ከፍተኛ ድካም አንዳለው ተረድተናል ብለዋል። በሁሉም ጉብኝት ጥሩ ግንዛቤ አግኝተናል ያሉት ጉብኚዎቹ ግንዛቤያቸውን...
by | Feb 13, 2023 | ዜና
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ዛሬ የ6 ወራት የመደበኛ እና የፕሮጀክት ስራዎች አፈፃፀም በፕሮሰስ ካውንስል ገምግሟል ። በግምገማው ወቅት ባለስልጣኑ ከገፀ ምድር እና ከርሰ ምድር የወሃ መገኛዎች አለም አቀፍ ጥራቱን የጠበቀ 94.2 ሚሊዮን ሜ. ኪ ወሃ አምርቶ ማስራጨት መቻሉ ተገልጿል ። ይህም ከእቅዱ 82 % ሲሆን የእቅዱን ያክል ማሳካት ያልተቻለው በኤሌክትሮ ሜካኒካል ብልሽት፣ በኤሌትሪክ...
by | Feb 13, 2023 | ዜና
ባለስልጣኑ የፍሳሽ ቆሻሻ የማንሳት አገልግሎቱን በላቀ ደረጃ ለማድረግ ይቻል ዘንድ ከአለም ባንክ በተገኘ 15 ሚሊዮን ዶላር ብድር ተሸከርካሪዎችን አስገብቷል፡፡ ባለስልጣኑ ዘመናዊ የፍሳሽ በመስመር ማስወገድ አገልግሎት ተደራሽ ባልሆነባቸው አካባቢዎች የሚገኙ የከተማችን ነዋረዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ነው ተሸከርካሪዎችን ያስገባው ፡፡ ተሸከርካሪዎቹን ስራ ለማስጀመር በተዘጋጀ ስልጠና ላይ የተገኙት የባለስልጣኑ ዋና ስራአስኪያጅ...
Recent Comments