ባለስልጣን መ/ቤቱ በአቃቂ ቅ/ፅ/ቤት የህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ ማዕከል አቋቋመ::

የህፃናት ማቆያ አገልግሎት መስጫ ማዕከል የአሰራር መተዳደሪያ ደንብ ባለስልጣን መ/ቤቱ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 89/7 እንደተረጋገጠው መንግስት በአገር ኢኮኖሚና ማህበራዊ የልማት እንቅስቃሴዎች ውስጥ ሴቶች ከወንዶች ጋር በእኩልነት የሚሳተፉበትን ሁኔታ የማመቻቸት ሃላፊነት አለበት የሚለውን ለመተግበር የሚያስችሉ ስራዎችን በእቅዱ አካቶ የሚሠራ ሲሆን ከዚህ ውስጥ አንዱ የእዝብ ተሳትፎን ማረጋገጥና ዘርፈ ብዙ ተግባራትን...