ባለሥልጣኑ ባለፉት 10 ወራት 625 272 ሜትር ኪዩብ በላይ ውሃ ከብክነት ማዳን ችሏል፡፡

ባለሥልጣኑ ባለፉት 10 ወራት 625 272 ሜትር ኪዩብ በላይ ውሃ ከብክነት ማዳን ችሏል፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ብክነቱን በመስመር ሂደት የሚባክን (physical loss) እና ከውሃ ቆጣሪ ጋር የተያያዘ ብክነት (commercial loss) በመለየት የቁጥጥር ስራ ሲያከናውን ቆይቷል፡፡የሚባክነውን ውሃ ማዳን የተቻለውም በመሣሪያ በመታገዝ ተከታታይነት ያለው የውሃ ብክነት ምርመራ እና ቁጥጥር (Active leak detection) ስራ በ305 ኪሎ ሜትር መለስተኛ የውሃ መስመር ላይ በመስራት...
ባለስልጣኑ በቀጣይ 3 ወራት የሚከናወኑ ተግባራት ላይ ከአመራሮች ጋር እየተወያየ ነው ።

ባለስልጣኑ በቀጣይ 3 ወራት የሚከናወኑ ተግባራት ላይ ከአመራሮች ጋር እየተወያየ ነው ።

ቀጣይ ሶስት ወራት የሚሰሩ እቅዶች በፍጥነት ፣በጥራት እና ችግር ፈቺ በሆነ መንገድ ለመተግበር ይቻል ዘንድ በየደረጃው ያሉ አመራሮች በቁርጠኝነት መስራት እንዳለባቸው ተብሏል ።በተለይ ደግሞ በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዪ ችግሮችን መፍታት በትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ ነው የተመላከተው ።በውይይቱ ላይ የየዘርፉ እቅድ የቀረበ ሲሆን በታቀደው ልክ ጊዜ የለኝም በሚል መንፈስ መፈጸም የሁሉም ሀላፊነት መሆን እንደሚገባ...
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የእግር ኳስ ቡድን ከኤርፖርት ጉምሩክ የእግር ኳስ ክለብ ጋር አቻ ወጥቷል።

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የእግር ኳስ ቡድን ከኤርፖርት ጉምሩክ የእግር ኳስ ክለብ ጋር አቻ ወጥቷል።

በየካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ሜዳ ዛሬ የተጫወቱት ሁለቱ ክለቦች አቻ ወጥተዋል።የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን ባዘጋጀው በዚህ ወድድር የባለሥልጣኑ የእግር ኳስ ክለብ እስካሁን በአምስት ጨዋታ አራቱን በማሸነፍ እና የዛሬውን አቻ በመውጣት 13 ነጥቦችን መሰብሰብ...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አመራርና እና አባላት የባለስልጣኑን ስራዎች ጎበኙ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አመራርና እና አባላት የባለስልጣኑን ስራዎች ጎበኙ።

ቋሚ ኮሚቴው የለገዳዲ ክፍል ሁለት ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ፕሮጀክት ፣ የቦሌ አራብሳ ፣ የኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤት ፣ የቦሌ ቡልቡላ እና ሪፌንቴ አካባቢ እየታሰሩ ያሉ የውሃ እና ፍሳሽ መሰረተ ልማት ምልከታ አድርገዋል።የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢው የተከበሩ ወ/ሮ ልእልቲ ግደይ ባለስልጣኑ በተለይ የህዝብ ቅሬታ የሚነሳባቸውን ቦታዎች በመለየት አፋጣኝ መፍትሄ ማበጀት እንደሚገባ ገልጸዋል።በተለይ መሰረተ ልማት ያልተሟላላቸው የጋራ...