የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ አሁን እያጣራ ካለው 40ሺ ሜትር ኪዩብ ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ 60 ሺህ ከፍ ለማድረግ እየተሰራ ነው ፡፡

የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ፍሳሽ ቆሻሻን በዘመናዊ መንገድ ሰብስቦና አጣርቶ ከሚያስዎግድባቸው ፕሮጀክቶች መካከል የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ዋናውና ትልቁ ነው፡፡ ይህ ማጣሪያ ጣቢያ በቀን 100 ሺህ ሜ.ኩብ የማጣራት አቅም ያለው ሲሆን አሁን ላይ ግን እያጣራ ያለው በቀን 40 ሺህ ሜ.ኪዩብ ብቻ ነው፡፡ በዚህ በጀት አመት ግን በቀን 60 ሺህ ሜ.ኩብ እንዲያጣራ እየሠራ መሆኑን በባለስልጣኑ የፍሳሽ ዘርፍ...

ባለስልጣኑ የውሃ አገልግሎት ክፍያ ባልፈጸሙ ደንበኞች ላይ አገልግሎቱን የማቋረጥ እርምጃ እየወሰደ ነው፡፡

የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባስልጣን 56ሺ በላይ የሚሆኑት የጋራ መኖሪያ ቤት ደንበኞች የውሃ አገልግሎት ክፍያ እየፈጸሙ አይደለም፡፡ ይህም ከ80 በመቶ በላይ ወጪውን ከውሃ ሽያጭ የሚሸፍነው ባስልጣኑ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮበታል፡፡ ባለስልጣኑ የክፍያ ስርዓቱን በማዘመን እና ይበልጥ ተደራሽ በማድረግ ከሀምሌ 26/2011 ዓ.ም ጀምሮ በኢትጵያ ንግድ ባንክ በኩል ማድረጉ ይታወቃል፡፡ ይህንን የተሳለጠ የክፍያ ስርአት በመጠቀም...