ባለስልጣኑ የውሃ አገልግሎት ክፍያ ባልፈጸሙ ደንበኞች ላይ አገልግሎቱን የማቋረጥ እርምጃ እየወሰደ ነው፡፡

የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባስልጣን 56ሺ በላይ የሚሆኑት የጋራ መኖሪያ ቤት ደንበኞች የውሃ አገልግሎት ክፍያ እየፈጸሙ አይደለም፡፡ ይህም ከ80 በመቶ በላይ ወጪውን ከውሃ ሽያጭ የሚሸፍነው ባስልጣኑ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮበታል፡፡ ባለስልጣኑ የክፍያ ስርዓቱን በማዘመን እና ይበልጥ ተደራሽ በማድረግ ከሀምሌ 26/2011 ዓ.ም ጀምሮ በኢትጵያ ንግድ ባንክ በኩል ማድረጉ ይታወቃል፡፡ ይህንን የተሳለጠ የክፍያ ስርአት በመጠቀም...