by Nebyu Tesfamariyam | Apr 8, 2021 | ዜና
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከ56 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡት አራት የጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ፕሮጀክቶች በኮልፌ ቀራኒዮ እና ጉለሌ ክ/ከ ውስጥ የሚገኙ ሲሆን በጥቅሉ በቀን 9ሺህ ሜትር ኪዩብ ውሃ ማምረት የሚችሉ ናቸው ፡፡ የፕሮጀክቶቹ በተዘረጉ መስመሮች ለተጠቃሚው እንዲደርሱ የተደረገ ሲሆን በተሰሩበት አካባቢ ፈረቃ እንዲሻሻል ትልቅ አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በዚሁ ወቅት ተገልጿል፡፡ ባለስልጣን መስሪያ...
by Nebyu Tesfamariyam | Apr 8, 2021 | ዜና
በማዕከሉ ውስጥ ለሚገኙ እና የተለያዩ ጥቃቶች ተፈጽመውባቸው በማገገም ላይ ላሉ 60 ሴቶች 15 ሺህ ብር የሚያወጣ የሩዝና የፖስታ ድጋፍ ተደርጓል ። ድጋፉን ያስረከቡት በባለሥልጣኑ የቦርድና ስራ-አስኪያጅ ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሪት መሠረት አሰፋ በቀጣይም ሌሎች ተጨማሪ ድጋፎችን ለማድረግና ከጎናችሁ ለመሆን ዝግጁ ነን ብለዋል። ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ዘንድሮ በዓለም ደረጃ ለ110ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ45ኛ ጊዜ...
by Nebyu Tesfamariyam | Apr 8, 2021 | ዜና
በባለሥልጣኑ ውሃውን ከብክነት ያዳነው፡- ያረጁ መለስተኛ እና ከፍተኛ የውሃ መስመሮችን በመቀየር፣ ተከታታይነት ያለው መደበኛ የውሃ ብክነት ምርመራ እና ቁጥጥር ስራ በተለያዩ መሳሪያዎች በማከናወን ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ እያንዳንዱ ቅርንጫፎች የሚገባውን እና የሚወጣውን የውሃ መጠን ለመቆጣጠር ከፍተኛ እና በመለስተኛ መስመር ላይ 53 የውሃ ቆጣሪዎችን በመትከል እንዲሁም ከ20 ዓመት በላይ ያገለገሉ ቆጣሪዎች በመቀየር እና...
by Nebyu Tesfamariyam | Feb 11, 2021 | ዜና
ገቢው የተሰበሰበው ከውሃ የአገልግሎት ክፍያ እንዲሁም ልዩ ልዩ የገቢ ርዕሶች ነው፡፡ በባለሥልጣኑ ጥናት ዕቅድና በጀት ሃላፊ አቶ በዓለምላይ ባህሩ ባለሥልጣኑ በበጀት ዓመቱ 6ወራት 798 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ የዕቅዱን 78 በመቶ ማሳካት ችሏል ብለዋል ፡፡ አፈጻጸሙ ከእቅዱ አንጻር ዝቅ ቢልም ከሀምና ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ13 ሚሊዩን ብር ብልጫ አሳይቷል ብለዋል ፡፡ በባለስልጣኑ በስድስት ወራት...
by Nebyu Tesfamariyam | Feb 11, 2021 | Uncategorized @am
ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪው አቶ ጃንጥራር አባይ እና ከሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር በመሆን በለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ልማት ፕሮጀክትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ልማት ፕሮጀክት በ17 ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶች 86ሺህ ሜትር ኩብ ውሃ ያመርታል ። ፕሮጀክቱ ከቀጣይ አመት ጥቅምት ወር ጀምሮ የመጠጥ...
Recent Comments