by | ኅዳር 19, 2020 | ዜና
የኮረና ቫይረስ ወረርሽኝን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ቅ/ጽ/ቤቱ ካሉት የደንበኞች ፎረም አባላት ውስጥ ከተወከሉ 50ዎቹ ጋር ውይይት ያደረጉ ሲሆን በዋናነት የውሃ ስርጭት ላይ ትኩረት ያደረጉ ነበሩ። ከተሳታፊዎቹ የውሃ ፈረቃ መዛባት፣ ውሃ በሚሸጡ ግለሰቦች ላይ መወሰድ ስላለበት እርምጃ፣ ከወቅታዊ የሀገሪቱ ሁኔታ ጋር ተያይዞ የመጠጥ ውሃዎችን ደህንነት፣ በት/ቤቶች ትምህርት ሲጀምር ስለሚኖረው የውሃ ስርጭት እና የተቋሙን የመጠጥ...
by | ኅዳር 19, 2020 | ዜና
ስምምነቱ የተፈረመው በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን እና ቪተንስ ኢቪደስ ኢንተርናሽናል ከተባለ መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር ነው ፡፡ በስምምነቱ መሰረት በ9.3 ሚሊየን ዩሮ በላይ በሆነ ወጪ በድሬ እና ለገዳዲ ተፋሰሶች ለሚኖሩ ነዋሪዎች የውሃ እና የንፅህና አጠባበቅ አቅርቦትን የማሻሻል ስራ ይሰራል፡፡ በሰምምነቱ በዕቅድ ከተያዙ ተግባራት መካከል በተፋሰስ ልማት እና አጠቃቀም ላይ በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያ ክልል...
by | ኅዳር 13, 2020 | ዜና
ቋሚ ኮሚቴዎቹ ሸጎሌ፣ ጊዮን በረኪና፣ፍራንሲስኮ፣ ሸገር መናፈሻ፣ እርሻ ሰብል እና ዳንሴ የተባሉ ጥልቅ የጉድጓድ ውሃ ፕሮጀክቶችን በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኙ ተመልክተዋል፡፡ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ሞላ ንጉስ እና አባላቱ ከጉብኝቱ በኋላ በሰጡት አስተያየት የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በከተማው የከፋ የውሃ ችግር ያለባቸው አከባቢዎችን በመለየት ችግሩን ለመቅረፍ እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ነው...
by | ኅዳር 13, 2020 | ዜና
በመረሀግብሩ ላይ በውሃ እና ፍሳሽ አገልግሎት እንዲሁም የቅርንጫፉ የፎረም አባላት የስራ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል፡፡ በውይይቱ ወቅት ቅ/ጽ/ቤቱ ደንበኞቹ ዘንድ ከሚታዩ ችግሮች መካከል ከፍሳሽ ማሰባሰብ ጋር ተያይዞ ደንበኞች በተቀጠሩበት ቀን እና ሰዓት አለመገኘት ትልቅ ተግዳሮት እንደሆነ ተመላክቷል ፡፡ በተለይ አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ አገልግሎት የሚሰጥባቸው አካባቢዎች ለተሸከርካሪ በእጅጉ አስቸጋሪ ከመሆናቸው ጋር...
by | ኅዳር 10, 2020 | ዜና
ኢ/ር ዘሪሁን ይህን ያሉት በባለስልጣኑ እየተሰጠ ያለው የአቅም ግንባታ ስልጠና የመጀመሪያ ዙር ማጠቃለያ እና የሁለተኛው ዙር ማስጀመሪያ መረሃ ግብር ላይ ነው። ባለስልጣኑ በአዋጅ የተሰጠው ንጹህ መጠጥ ውሃ ማቅረብ፣ ፍሳሽ ማሰባሰብ ማጣራት እና ማስወገድ እንዲሁ የውሃ መገኛ አካባቢዎችን የተፋሰስ ልማት ስራ በሚፈለገው ልክ ለመስራት በባለቤትነት ስሜት የሚሰራ ሰራተኛ ወሳኝ ነው ብለዋል። በዚህ ረገድ በአይነቱ የተለየ...
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች