ከቱሉ ዲምቱ እስከ ቃሊቲ አደባባይ ሲሰራ የነበረው የውሃ መስመር የማዛወር ስራ ተጠናቀቀ ::

ከቱሉ ዲምቱ እስከ ቃሊቲ አደባባይ ሲሰራ የነበረው የውሃ መስመር የማዛወር ስራ ተጠናቀቀ ::

በመንገድ ሥራ ምክንያት ከአቃቂ ክፍል 1 ወደ ከተማ ውሃ ይዞ የሚመጣውና 18.94 ኪ.ሜ ርዝመት ያለው ከፍተኛ የውሃ መስመር ማዛወር ስራ ተጠናቆ ለመንገድ ስራው ክፍት ተደርጓል፡፡የመስመር ማዛወር ስራው በ48 ሚሊየን 876 ሺህ 163.72 ብር እና በ7 ሚሊየን 245 ሺህ 883.4 የአሜሪካን ዶላር ወጪ በአሰር ኮንስትክሽን ኃ.ግ.ድ እና በIFH ኮንስትክሽን አማከኝነት ተሰርቶ ተጠናቋል፡፡የከፍተኛ የውሃ መስመር ማዛወር...