ባለሥልጣኑ ባለፉት 10 ወራት 625 272 ሜትር ኪዩብ በላይ ውሃ ከብክነት ማዳን ችሏል፡፡

ባለሥልጣኑ ባለፉት 10 ወራት 625 272 ሜትር ኪዩብ በላይ ውሃ ከብክነት ማዳን ችሏል፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ብክነቱን በመስመር ሂደት የሚባክን (physical loss) እና ከውሃ ቆጣሪ ጋር የተያያዘ ብክነት (commercial loss) በመለየት የቁጥጥር ስራ ሲያከናውን ቆይቷል፡፡የሚባክነውን ውሃ ማዳን የተቻለውም በመሣሪያ በመታገዝ ተከታታይነት ያለው የውሃ ብክነት ምርመራ እና ቁጥጥር (Active leak detection) ስራ በ305 ኪሎ ሜትር መለስተኛ የውሃ መስመር ላይ በመስራት...
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አመራርና እና አባላት የባለስልጣኑን ስራዎች ጎበኙ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የመሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አመራርና እና አባላት የባለስልጣኑን ስራዎች ጎበኙ።

ቋሚ ኮሚቴው የለገዳዲ ክፍል ሁለት ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ፕሮጀክት ፣ የቦሌ አራብሳ ፣ የኮዬ ፈጬ የጋራ መኖሪያ ቤት ፣ የቦሌ ቡልቡላ እና ሪፌንቴ አካባቢ እየታሰሩ ያሉ የውሃ እና ፍሳሽ መሰረተ ልማት ምልከታ አድርገዋል።የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢው የተከበሩ ወ/ሮ ልእልቲ ግደይ ባለስልጣኑ በተለይ የህዝብ ቅሬታ የሚነሳባቸውን ቦታዎች በመለየት አፋጣኝ መፍትሄ ማበጀት እንደሚገባ ገልጸዋል።በተለይ መሰረተ ልማት ያልተሟላላቸው የጋራ...
ከቱሉ ዲምቱ እስከ ቃሊቲ አደባባይ ሲሰራ የነበረው የውሃ መስመር የማዛወር ስራ ተጠናቀቀ ::

ከቱሉ ዲምቱ እስከ ቃሊቲ አደባባይ ሲሰራ የነበረው የውሃ መስመር የማዛወር ስራ ተጠናቀቀ ::

በመንገድ ሥራ ምክንያት ከአቃቂ ክፍል 1 ወደ ከተማ ውሃ ይዞ የሚመጣውና 18.94 ኪ.ሜ ርዝመት ያለው ከፍተኛ የውሃ መስመር ማዛወር ስራ ተጠናቆ ለመንገድ ስራው ክፍት ተደርጓል፡፡የመስመር ማዛወር ስራው በ48 ሚሊየን 876 ሺህ 163.72 ብር እና በ7 ሚሊየን 245 ሺህ 883.4 የአሜሪካን ዶላር ወጪ በአሰር ኮንስትክሽን ኃ.ግ.ድ እና በIFH ኮንስትክሽን አማከኝነት ተሰርቶ ተጠናቋል፡፡የከፍተኛ የውሃ መስመር ማዛወር...
በባለሥልጣኑ በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ከ38 ሺኅ በላይ አባወራዎችን የፍሳሽ በመስመር አገልግሎት ተጠቃሚ አድርጓል፡፡

በባለሥልጣኑ በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ከ38 ሺኅ በላይ አባወራዎችን የፍሳሽ በመስመር አገልግሎት ተጠቃሚ አድርጓል፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የከተማዋን የፍሳሽ አወጋገድ ስርዓት ለማዘመን በከተማው ባስገነባቸው ከ40 በላይ የተማከሉ እና ያልተማከሉ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያዎች ነዋሪውን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡በዚሁ መሰረት በስድስት ወራት ውስጥ የፍሳሽ መሰረተ ልማት በተዘረጋባቸው አካባቢዎች ለ31,755 አባወራ የፍሳሽ መስመር ቅጥያ ለማከናወን ታቅዶ ለ38,114 አባወራዎች መስመር በማገናኘት...

ባለስልጣኑ ከ741.9 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ሠበሰበ።

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2014 በጀት ዓመት ባለፉት 5 ወራት 776 ሚሊየን 350 ሺህ 677 ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ 741 ሚሊየን 987 ሺህ ብር በላይ በመሰብሰብ የዕቅዱን 96 በመቶ ማሳካት ችሏል፡፡ገቢው የተሰበሰበው በውሃ አገልግሎት ዘርፍ ከሚሠጡ የውሃ ሽያጭ፣ የቆጣሪ ግብር፣ ከውሃ መስመር ቅጥያ ሲሆን በፍሳሽ አገልግሎት ዘርፍ ከፍሳሽ ማንሳት አገልግሎት፣ ከአዲስ ደንበኞች የፍሳሽ መስመር ቅጥያ፣...