by | መጋቢ 4, 2020 | ዜና
ባለስልጣኑ ገቢውን የሰበሰበው ዘመናዊ የውሃ ቢል ክፍያ ስርዓት በመዘርጋት እና በግማሽ አመት 704,000,000 ብር ለመሰብሰብ በማቀድ ነው ፡፡ እቅዱን ሙሉ ለሙሉ ለማሳካት ያልተቻለው ከፍተኛ ውሃ ተጠቃሚ የሆኑ ተቋማት እና ድርጅቶች በወቅቱ ባለመክፈታቸው ነው ፡፡ በቀጣይ የእቅዱን ያክል ለማከናወን በትኩረት የሚሰራ ሲሆን ውዝፋቸውን በማይከፍሉ ተቋማት ላይ ባለስልጣኑ አገልግሎት ለማቋረጥ እንደሚገደድም...
by | መጋቢ 4, 2020 | ዜና
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በ2012 በጀት ዓመት በከፍተኛ እና መለስተኛ የፍሳሽ መስመሮች ላይ የገጠማቸውን 472 የፍሳሽ መስመር ክዳን (ማንሆል) ተሰርቋል፡፡ ከተሰረቁት ማንሆሎች 321 የሚሆኑት የብረት ክዳኖች ሲሆኑ 151ዱ ደግሞ የኮንክሪት ክዳኖች ናቸው፡፡ እነዚህ ክዳኖች በገንዘብ ሲተመኑም 4 ሚሊዮን 794 ሺህ ብር በላይ የወጣባቸው ናቸው፡፡ በማንሆል ስርቆት ምክንያት ወደ ፍሳሽ መስመር በሚገቡ ጠጣር እና...
by | መጋቢ 4, 2020 | ዜና
ባለስልጣኑ ከዚህ በፊት በዘመናዊ የቆጣሪ ንባብ ስርዓት አራዳ፣ ጉለሌ፣አዲስ ከተማ እና መገናኛ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተግባራዊ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ የጥር ወር እና በያዝነው የካቲት ወር በቀሪ ሌሎች አራት የቅ/ጽ/ቤቶች ማለትም ጉርድ ሾላ ፣መካኒሳ ፣ንፋስ ስልክ እና አቃቂ ቅ/ጽ/ቤቶች ስር በሚገኙ ደንበኞች ላይ ተግባዊ ተደርጓል፡፡ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶቹ ስር የሚገኙ ክፍለ ከተሞችን እና ወረዳዎችን ለመግለጽ ያክል፡- ጉርድ ሾላ...
by | መጋቢ 4, 2020 | ዜና
የስራ ዕድሉ የተፈጠረው በበጀት ዓመቱ ባለፍት ስምንት ወራት ውስጥ በጥቃቅን እና አነስተኛ ለተደራጁና በ76 ማህበራት ለታቀፉ 710 ስራ አጥ ዜጎች ነው፡፡ የስራ እድሉ የተፈጠረው በውሃ ቆጣሪ ንባብ፣ ይሃ መስመር ዝርጋታ፣ የፍሳሽ መስመር ቅጥያና ዝርጋታ፣ የመፀዳጃ ቤት ግንባታ፣ የፍሳሽ እና የውሃ ማንሆል ግንባታ፣ የአጥር ስራ፣ የፓናል ቦርድና ፓምፕ ቤት ግንባታ እንዲሁም የጥበቃና መቆጣጠሪያ ቤት ግንባታ የስራ ዘርፎች...
by | መጋቢ 4, 2020 | ዜና
የህዝበ ሀብት በሆነው የፍሳሽ መሰረተ ልማት ላይ እየደረሰ ያለው ጉዳት ዛሬም ቀጥሏል ፡፡ በተለምዶ ቆሼ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ፣ መካኒሳ አረቄ ፋብሪካ እስከ ቆሬ ድልድይ ፣ከቆሬ ድልድይ ወደ አላርት ሆስፒታል የሚወስዱ እንዲሁም ከብሄረጽጌ ላፍቶ ድልድይ እስከ አረቄ ፋብሪካ ለፍሳሽ መሰረተ ልማቱ ተብሎም የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በከፍተኛ ወጪ ያሰራቸው የመዳረሻ መንገዶችም የአፈር መድፊያ ሆነዋል፡፡ አፈሩን...
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች