by | መጋቢ 4, 2020 | Uncategorized @am
የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከገፀ-ምድር እና ከርሰ-ምድር የሚያመርተውን የተጣራ ንፁህ ውሃ ለተጠቃሚው ለማድረስ ከ8 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የውሃ መስመሮችን ዘርግቷል፡፡ ንፁህ የመጠጥ ውሃ በእነዚህ መስመሮች አማካኝነት ደንበኞች ጋር የሚደርሰው በርካታ ማጠራቀሚያዎችን እና ግፊት መስጫዎችን አልፎ ነው፡፡ በከተማዋ ውስጥ በአጠቃላይ 90 የውሃ ማጠራቀሚ እና ግፊት መስጫ ጣቢያዎች አሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ 55ቱ የውሃ...
by | መጋቢ 4, 2020 | Uncategorized @am
የጥናት እና ዲዛይን ስራው በዋናነት በከተማዋ ምስራቃዊ ክፍል በተለይም በቦሌ እና በየካ ክፈለ ከተሞች የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው፡፡ ፕሮጀክቱም በቀን ሰማንያ ሺ (80,000) ሜትር ኪዩብ ፍሳሽ ቆሻሻ በዘመናዊ መንገድ አጣርቶ የሚያሰወግድ ሲሆን አሁን በከተማዋ ያለውን ፍሳሽ በመስመር የማስወገድ ዝቅተኛ ሽፋን የሚሳድገው ይሆናል፡፡ አጠቃላይ የፕሮጀክቱ ዲዛይንና ጥናት ከዓለም ባንክ በተገኝ 6.7...
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች