በአለም ባንክ ግሩፕ የውሃ ግሎባል ዳይሬክተር ጄኒፈር ጄ ሳራ የባስልጣኑን የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ ጎበኙ፡፡

ዳይሬክተሯ ከዚህም በተጨማሪ የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን የሂሳብ መዝጋት እና ኦዲት ስራ ያለበትን ደረጃ ተመልክተዋል፡፡ ባለስልጣኑ አሁን እየሰራ ያለውን ስራ እና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ላይ የባለስልጣኑ ዋና ስራአስኪያጅ ኢንጂነር ዘሪሁን አባተ አጭር ገለጻ ያደረጉ ሲሆን ባለስልጣኑ እየሰጠ ስላለው የአቅም ግንባታ ስልጠና እና እያመጣ ያለውን ለውጥ በተመለከተም ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡ ዳሬክተሯ ጄኒፈር ጄ ሳራ...

የአዲስ አባባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ምስራቅ አዲስ አበባን የዘመናዊ ፍሳሽ ማሰወገድ ስርዓት ተጠቃሚ ለማድረግ የጥናት እና ዲዛይን ስራ አስጀመረ፡፡

የጥናት እና ዲዛይን ስራው በዋናነት በከተማዋ ምስራቃዊ ክፍል በተለይም በቦሌ እና በየካ ክፈለ ከተሞች የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው፡፡ ፕሮጀክቱም በቀን ሰማንያ ሺ (80,000) ሜትር ኪዩብ ፍሳሽ ቆሻሻ በዘመናዊ መንገድ አጣርቶ የሚያሰወግድ ሲሆን አሁን በከተማዋ ያለውን ፍሳሽ በመስመር የማስወገድ ዝቅተኛ ሽፋን የሚሳድገው ይሆናል፡፡ አጠቃላይ የፕሮጀክቱ ዲዛይንና ጥናት ከዓለም ባንክ በተገኝ 6.7...

አንጋፋው የባለስልጣኑ ሠራተኛ አረፉ።

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንን ለ42 ዓመታት በተለያዩ ሃላፊነቶች ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ እምሩ መኮንን ባደረባቸው ህመም ምክንያት በ70 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ አቶ እምሩ ከአባታቸው አቶ መኮንን ንጉሴ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አድጋልኝ ቦጋለ በቀድሞው ወለጋ ጠቅላይ ግዛት በአሁኑ ምስራቅ ወለጋ ነቀምት ከተማ ኮኒሳ ቀሌ 01 ቀበሌ በሰኔ ወር 1942 ዓ.ም ነው የተወለዱት፡፡ የመጀመሪያ እና የሁለተኛ...

የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በኪራይ ቤቶች የሚኖሩ ደንበኞችን ቅሬታ የሚፈታ ስራ ጀመረ::

በባለስልጣኑ የአራዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከኪራይ ቤቶች አስተዳደር ጋር የሚገባውን ውል በማስቀረትና ወሉን በቀጥታ ከተከራዮች ጋር በማድረግ በኪራይ ቤቶች አስተዳደር ህንፃዎች የሚኖሩ ደንበኞች ከውሃ አገልግሎት እና ክፍያ ጋር ሲያጋጥማቸው የነበረውን ውጣ ውረድ ለማስቀረት የሚያስችለል የማስተካከያ እያደረገ ነው ፡፡ የማስተካከያ ስራው በቅርንጫፉ ስር በሚገኙ 42 የኪራይ ቤት ህንፃዎች በዘፈቀደ በማድ ቤት እና ለንባብ አመቺ...

የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን ወላጆቻውን በተለያየ ምክኒያት ላጡ እና ባለስልጣኑ ለሚያሳድጋቸው 22 ህጻናት እና ታዳጊዎች የገና በዓል መዋያ ስጦታ አበረከተ፡፡

ባለሥልጣኑ የማህበራዊ አገልግሎቱን ለመወጣት ላለፉት ስምንት ዓመታት ለታዳጊዎች እና ህጻናት የገንዘብ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ድጋፉን የሚደረገውም ከሰራተኞች በሚሰበሰብ የገንዘብ መዋጮ ሲሆን በየውሩ ለእያንዳንዳቸው 600 ብር ይደርሳቸዋል፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን በዋና ዋና በአላት ወቅት ለበአሉ መዋያ የሚሆናቸው ስድስት መቶ ብር በነብስ ወከፍ በተጨማሪነት በስጦታ መልክ ለቤተሰቦቻቸው ወይም ለአሳጊዎቻቸው...