by | መጋቢ 4, 2020 | Uncategorized @am
የጥናት እና ዲዛይን ስራው በዋናነት በከተማዋ ምስራቃዊ ክፍል በተለይም በቦሌ እና በየካ ክፈለ ከተሞች የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው፡፡ ፕሮጀክቱም በቀን ሰማንያ ሺ (80,000) ሜትር ኪዩብ ፍሳሽ ቆሻሻ በዘመናዊ መንገድ አጣርቶ የሚያሰወግድ ሲሆን አሁን በከተማዋ ያለውን ፍሳሽ በመስመር የማስወገድ ዝቅተኛ ሽፋን የሚሳድገው ይሆናል፡፡ አጠቃላይ የፕሮጀክቱ ዲዛይንና ጥናት ከዓለም ባንክ በተገኝ 6.7...
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች