ንብረትነቱ የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን የሆነው የፍሳሽ መሰረተ ልማት ላይ ባእድ ነገር ሲጨምሩ የተገኙ ሁለት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡

ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት የፋብሪካ ተረፈ ምርት በቦቴ ተሸከርካሪ በማጓጓዝ እና በባለስልጣኑ የፍሳሽ መስመር ውስጥ በመድፋታቸው ነው፡፡ በተደጋጋሚ በፍሳሽ መሰረተ ልማቱ ላይ የፋብሪካ ፍሳሽ ተረፈ ምርት በመደፋቱ የመዲናዋን ፍሳሽ አወጋገድ ዘመናዊ ለማድረግ በከፍተኛ ወጪ የተገነባው የቃሊቲ ፍሳሽ ማጣሪያ ጣቢያ የኤሌክትሮ ሜካኒካል እና ባዮሎጂካል ክፍሎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ይገኛል፡፡ ይህንንም ችግር ለመቅረፍ...

ውሃ ከምርት እስከ ተጠቃሚው ለመድረስ የሚያልፍባቸውን ሂደቶች ያውቃሉ?

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከገፀ-ምድር እና ከርሰ-ምድር የሚያመርተውን የተጣራ ንፁህ ውሃ ለተጠቃሚው ለማድረስ ከ8 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የውሃ መስመሮችን ዘርግቷል፡፡ ንፁህ የመጠጥ ውሃ በእነዚህ መስመሮች አማካኝነት ደንበኞች ጋር የሚደርሰው በርካታ ማጠራቀሚያዎችን እና ግፊት መስጫዎችን አልፎ ነው፡፡ በከተማዋ ውስጥ በአጠቃላይ 90 የውሃ ማጠራቀሚ እና ግፊት መስጫ ጣቢያዎች አሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ 55ቱ የውሃ...

የአዲስ አባባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ምስራቅ አዲስ አበባን የዘመናዊ ፍሳሽ ማሰወገድ ስርዓት ተጠቃሚ ለማድረግ የጥናት እና ዲዛይን ስራ አስጀመረ፡፡

የጥናት እና ዲዛይን ስራው በዋናነት በከተማዋ ምስራቃዊ ክፍል በተለይም በቦሌ እና በየካ ክፈለ ከተሞች የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው፡፡ ፕሮጀክቱም በቀን ሰማንያ ሺ (80,000) ሜትር ኪዩብ ፍሳሽ ቆሻሻ በዘመናዊ መንገድ አጣርቶ የሚያሰወግድ ሲሆን አሁን በከተማዋ ያለውን ፍሳሽ በመስመር የማስወገድ ዝቅተኛ ሽፋን የሚሳድገው ይሆናል፡፡ አጠቃላይ የፕሮጀክቱ ዲዛይንና ጥናት ከዓለም ባንክ በተገኝ 6.7...

ለአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ደንበኞች በሙሉ

                      ለአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ደንበኞች በሙሉ ባለስልጣኑ ከሀምሌ 25 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ የውሃ አገልግሎት ክፍያችሁን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል በሚከተሉት አማራጮች   እንድትከፍሉ ያሳውቃል፡፡ በባንኩ ቅርንጫፍ (Branch Service) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች በኩል በመስኮት አገልግሎት በአካል ተገኝተው ክፍያቸውን መፈፀም ያስችላቸዋል፡፡ ባንኩ በከተማዋ...

የኮዬ ፈቼ ቂሊንጦ ቱሉ ዲምቱ የውሃ ፕሮጀክት በምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ተመረቀ፡፡

በምርቃት ሥነ-ሥርዐት ላይ ንግግር ያደረጉት ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የከተማው መስተዳድር በጅምር ያሉትን የውሃ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት አጠናቆ በመጨረስ የነዋሪውን ፍላጎት ማሟላት እንደሚገባ ገልፀው ይህም ሊሳካ የሚችለው በጋራ የመልማት መርህ ላይ ስንቆም መሆኑን ገልፀዋል፡፡ የኮዬ ፈቼ ቂሊንጦ ቱሉ ዲምቱ የውሃ ፕሮጀክት በ 2006 ዓ.ም የተጀመረ ሲሆን አጠቃላይ ወጪው 1.2 ቢሊዮን ብር ፈጅቷል፡፡ፕሮጀክቱም...