የለሚ ኩራ ቅርንጫፍ ጽህፍት ቤት  አርሶ አደሮችን የንጹኅ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ ቀጥሏል::

የለሚ ኩራ ቅርንጫፍ ጽህፍት ቤት አርሶ አደሮችን የንጹኅ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ ቀጥሏል::

የለሚ ኩራ ቅርንጫፍ ጽህፍት ቤት ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ስሙ ጭላ ፈታ አካባቢ 500 አርሶ አደሮችን የንፁህ መጠጥ ውኃ ተጠቃሚ አድርጓል።1.6 k.m ርዝመት ያለው መስመር ተዘርግቶ ከአካባቢው ነዋሪው በተዋጣ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ፕሮጀክቱ ተገንብቶ ለአገልግሎት በቅቷል።በፕሮጀክት ርክክቡ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቦሌ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ተስፋዬ...
ባለስጣኑ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙዎች የተፋሰስ ልማት ስራዎችን አስጎበኘ፡፡

ባለስጣኑ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙዎች የተፋሰስ ልማት ስራዎችን አስጎበኘ፡፡

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሃ መገኛ በሆነው የለገዳዲ ግድብ ዙሪያ እየተሰሩ ያሉ የአከባቢ ጥበቃ እና ተፋሰሽ ልማት ስራዎችን እንዲሁም የንፁህ ውሃ ማጣራት ሂደትን ለጋዜጠኞች እና የኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች አስጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ላይ የባለስጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ዘሪሁን አባተ ከዚህ በፊት ለተፋሰስ ልማት ስራዎች ትኩረት ተሠጥቶ ባለመሰራቱ ግድቦች በደለል እየተሞሉ ውሃ የመያዝ አቅማቸው...
ባለስልጣኑ ” 2022 the best national climate change adaptation champion ” ዋንጫ ተበረከተለት ::

ባለስልጣኑ ” 2022 the best national climate change adaptation champion ” ዋንጫ ተበረከተለት ::

የአዲስ አበባ ወሃና ፍሳሽ ባለስልጣን አለም አቀፍ የአረንጓዴ እድገት ኢንስቲቲዩት (GGGI) ባዘጋጀው ኢግዚብሽን ላይ በወሃ መገኛ አካባቢዎች እየሰራ ያለውን የተፋሰስ ልማት ስራ ማቅረቡ ይታወቃል ::ዛሬ በእግዚብሽኑ መዝጊያ ላይ ባለስልጣኑ እየሠራቸው ባሉ የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች 2022 ምርጥ ብሔራዊ የአየር ንብረት ለውጥ ማጣጣም ሻምፒዮን ሆኖ የዋንጫ እና ምስክር ወረቀት ሽልማት...
የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው::

የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው::

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የውሃ መገኛ ተፋሰሶች እንዳይሸረሸሩና ግድቦች በደለል እንዳይሞሉ በያዝነው ክረምት 46 ሺህ 500 ችግኞችን ተክሏል፡፡ችግኞቹ የተተከሉት በለገዳዲ፣ ገፈርሳና ድሬ ግድቦች ዙሪያ እንዲሁም በፍሳሽ ማጣሪ ጣቢያዎች ላይ ሲሆን በቀጣይም 800 የሎሚ ችግኞችን በለገዳዲ ግድብ ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል፡፡ በባለስልጣኑ የውሃ መገኛ ተፋሰሶች አስተዳደርና ጥበቃ ዲቪዥን የስራ ሂደት መሪ የሆኑት...
በዓለም ባንክ ግሩፕ የምስራቅ ፣መካከለኛ እና ደቡብ አፍሪካ ወተር ፕራክቲስ ማናጀር ሶማ ጎሽ ሙሊክ እና ልዑካቸው የባለስልጣኑን መሠረተ ልማቶች ጎበኙ።

በዓለም ባንክ ግሩፕ የምስራቅ ፣መካከለኛ እና ደቡብ አፍሪካ ወተር ፕራክቲስ ማናጀር ሶማ ጎሽ ሙሊክ እና ልዑካቸው የባለስልጣኑን መሠረተ ልማቶች ጎበኙ።

ማናጀሯ እና ልኡካቸው የለገዳዲ ግድብ ፣ በግድቦቹ ዙሪያ እየተሰሩ ያሉ የተፋሰስ ልማት ስራ ፣ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት እና ማሰልጠኛ ተቋምን ነው የጎበኙት ::ጉብኝቱም በዋናነት አለም ባንክ ድጋፍ የሚያደረትግባቸውን ፕሮጀክቶች ያሉበትን ሁኔታ ማጤን እና ተጨማሪ ድጋፍ ማድረግን ታሳቢ ያደረገ ነው፡፡በቅርቡም በዓለም ባንክ ድጋፍ የለገዳዲና ድሬ ግድብ እድሳትና ማሻሻያ ለማከናወን ከዊ ቢውልድ (ሳሊኒ) ከተባለ የጣሊያኑ...
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የለገዳዲ ምእራፍ ሁለት የውሀ ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀዋል።

ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የለገዳዲ ምእራፍ ሁለት የውሀ ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀዋል።

ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር በዚህ ፈታኝ ሁኔታ ውስጥ አስጀምሮ ላስጨረሰን ፈጣሪ ምስጋና እናቀርባለን ብለዋል፡፡ዛሬ የተቀዳጀነው ድል ትርጉሙ ብዙ ነው ያሉት ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በአንድ በኩል በመጠጥ ውሃ ችግር ሲሰቃይ የነበረውን የአዲስ አበባ ነዋሪ ችግር የሚያቃልል በመሆኑ በሌላ በኩል ደግሞ ፕሮጀክቱ የሚለማበት አካባቢ ነዋሪዎችን የጋራ ተጠቃሚነታቸውን የሚያረጋግጥ መሆኑ...