ባለስልጣኑ በሀገር አቀፍ የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት በኢግዚብሽን ተሳትፎ እያደረገ ነው

በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ከኔ10-12 /2011 ዓ.ም በውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር አዘጋጅነት እየተከበረ በሚገኘው የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በኢግዚብሽን በመሳተፍ ላይ ይገኛል፡፡ በስካይላይት ሆቴል በመካሄድ ላይ የሚገኘውን ሲምፖዚየሙ እና ኢግዚብሽን  የኢፌድሪ ፕሬዝዳት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ከፍተኛ የመንግስት ሀላፊዎች ከፍተውታል፡፡ በፕሮግራሙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት...