by | ታኅሣ 7, 2021 | ዜና
የባለስልጣኑ የፍሳሽ ዘርፍ ም/ ዋና ስራ-አስኪያጅ ኢ/ር አለማየሁ መንግስቱ የፍሳሽ መስመር ዝርጋታን ለማፋጠን በ4 ቡድን የተደራጀ የራስ ሀይል በማስገባት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል...
by | ታኅሣ 7, 2021 | ዜና
ዛሬም በባለስልጣኑ ዋናው መስሪያ ቤት “ደማችን ለጀግናው መከላከያ ሠራዊታችን ” በሚል መሪ ቃል ደም ለግሰዋል፡፡ በመረሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የባለስልጣኑ መሰረታዊ ሰራተኛ ማህበር ሊቀመንበር አቶ ወርቁ አንዱዓለም የደም ልገሳ መርሃ ግብሩ ዓላማ የሀገርን ህልውና ለማስጠበቅ ሀገር አፍራሾችን አይቀጡ ቅጣት እየቀጣ ለሚገኘው ጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ሰራተኛው የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማድረግ ነው ብለዋል።...
የቅርብ ጊዜ አስተያየቶች