10ኛው የህብረት ስምምነት ሰነድ የፊርማ ሥነ ስርዓት ተደረገ::

10ኛው የህብረት ስምምነት ሰነድ የፊርማ ሥነ ስርዓት ተደረገ::

ህብረት ስምምነቱ የተፈረመው በውሃና ፍሳሽ በባለስልጣን ማኔጅመንት እና በመሠረታዊ የሠራተኞች ማህበር መካከል ነው፡፡ ህብረት ስምምነቱ ከዚህ በፊት ለ14 ዓመታት በተግባር ላይ የቆየውን 9ኛውን ስምምነት በመተካት በቀጣይ ጥቅም ላይ የሚውል ሲሆን ሠራተኞች በሚያበረክቱት አስተዋፅኦ ልክ ተጠቃሚ በማድረግ ባለስልጣኑን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ዘሪሁን አባተ ረዘም...